Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ሕዳር 9፣ | 2015 ዓ.ም – Nov 18 | 2022

  Washington Post  

  • የኢትዮጵያ ሰላም ከግጭት በኋላ በትግራይ ወታደሮች ፍላጎት ላይ ላይ የተመሰረተ ሊሆን ይችላል የሚል ነው።

 የተነሱ ነጥቦች

  • ሁለቱ አካላት በተስማሙት መሠረት የትጥቅ መፍታት ጉዳይ ከአንቀጾች መካከል እንዳለ
  • ይህ ስምምነት ብዙ ጊዜ የተሳካ እንዳልሆነ
  • የሠላም ስምምነቱ ለሀገሪቱም ሆነ ለቀጠናው ሠላም አስፈላጊ እንደሆነ
  • በስምምነቱ መሠረት የህወሓት ታጣቂዎች ተጥቅ የሚፈቱበት 30 ቀናት እንዲሆን ስለተስማማ
  • ኢትዮጵያ አንድ መከላከያ ብቻ ሊኖራት እንደሚችል  መስማማታቸው።
  • ኢትዮጵያ ከዚህ በፊትም የመሠል ሁለት የትጥቅ መፍታትና ማስፈታት ሂደቶች የተለማመደች እንደሆነች
  • ተፈጻሚነቱም በኢትዮጵያ ህገመንግስት መሠረት እንደሆነ የሚሉት ዋና ዋና ነጥቦቹ ናቸው

ሊንክ    https://www.washingtonpost.com/politics/2022/11/18/ethiopia-peace-tplf-tigray/

 Xinhua

  • ኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ-ሙስና ኮሚቴ አቋቁማለች የሚል ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • የኢትዮጵያ መንግስት ያለፈው ሐሙስ ብሔራዊ የፀረ-ሙስና ኮሚቴ በማቋቋም ጸረ ሙስና ሥራን መዘመቻ መሥራት እንደጀመረ
  • ጠ/ሚኒስት ዶ/ር ዐብይ አህመድ የኮሚቴውንም አባላት ዝርዝር በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መግለጻቸው
  • ሙስና ሀገሪቷን ከውስጥ ኢኮኖሚዋን ሲበላ የነበረ እንደሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ መግለጻቸው።

ሊንክ  –  https://english.news.cn/20221118/78762d7eb3a742f68a2c33ffdac3a104/c.html

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *