Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

መስከረም 23፣ | 2015 ዓ.ም – Oct 3 | 2022

Press Tv

  • የምዕራባውያን ሃይሎች የህወሓትን ሀይል እንደሚደግፉ የሚተነትን የቪዲዮ ዘገባ ነው

የተነሱ ነጥቦች

  • የተኩስ አቁም ከታወጀ በኋላ የሰላም ተስፋ ማብቃቱን አብቅቶ እና በትግራይ ክልል ጦርነት እንደገና መቀስቀሱን  ።
  • ብዙ ኢትዮጵያውያን ጦርነቱን እንደገና የጀመሩትን የህወሓት ሀይሎች በምዕራባውያን ሃይሎች  እይተደገፉ ነው ማለታቸውን ።
  • አንዳንድ ኢትዮጵያውያን አሜሪካ ለህወሓት ሀይሎች የምታደርገውን ድጋፍ እንድታቆም በመላው አለም የተቃውሞ ሰልፍ ማካሄዳቸውን ።
  • በዚህ ሳምንት ትኩረት የምናደርገው በትግራይ ክልል ዳግም ጦርነት ላይ ሲሆን አንዳንድ ምዕራባውያን ሀይሎች በዚህች የአፍሪካ ቀንድ ሀገር የህወሓትን ሀይል እየደገፉ እንደሆነ እንደሚነገር ነው።
  • ሰልፈኞቹ ከተናገሩት ውስጥ የውጭ ሃይሎች እና አንዳንድ የክልል ሀገራት በኢትዮጵያ ያሉትን የህወሓት ሀይሎች ለምን እንደሚደግፉ ።

ሊንክ   https://www.presstv.ir/Detail/2022/10/03/690276/Western-powers-backing-

Garowe Online

  • የአውሮፓ ህብረት ወደ ትግራይ የሚደርሱ የሰብአዊነት አቅርቦት እገዳዎች መዘጋቱ እንዳሳሰበው የሚገልፅ ጹሁፍ ነው ።

የተነሱ ነጥቦች

  • የአውሮፓ ህብረት የሰብዓዊ አገልግሎት አቅርቦት መዘጋቱ እንዳሳሰበው መግለፁን ።
  • የትግራይ ክልል ዳግም ጦርነት ካገረሸበት ጊዜ ጀምሮ እጅግ አስቸጋሪ እንዳደረገው ።
  • የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አባላት በሺዎች የሚቆጠሩ ረሃብን የተጋፈጡ ሰዎችን ለመርዳት እንደሆነ ።
  • ኢትዮጵያውያን ጉዳዩን ብታከራም  በትግራይ ክልል በተካሄደው ጦርነት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መሞታቸውን የአውሮፓ ህብረት ማስታወቁን ።
  • ሪፖርቶች እንደሚያሳዩት የፌደራል መንግስት መከላከያ ሰራዊት እና የኤርትራ አጋሮቻቸው ትግራይን ሲያጠቁ  መቆየታቸውን ።
  • ህወሓት በአውሮጳ ህብረት የቀውስ አስተዳደር ኮሚሽኑ በኩል ባወጣው መግለጫ ለትግራይ የሰብአዊነት እቃዎች እና የነዳጅ አቅርቦት እንዲሁም የገንዘብ አቅርቦት አሁንም ሙሉ በሙሉ መዘጋቱን ።

ሊንክ    https://www.garoweonline.com/en/world/africa/eu-we-are-alarmed-with-total

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *