Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

መስከረም 11፣ | 2015 ዓ.ም – SEP 21 | 2022

BBC

  • የኤርትራ ወታደሮች ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸውን የህወሓት ሀይል መግለጹን የሚተነትን ነው ።

የተነሱ ነጥቦች

  • የኤርትራ ወታደሮች በትግራይ ክልል ከፍተኛ ጥቃት ፈጽመዋል ሲሉ የትግራዩ አማፂ ቡድን የህወሓት ቃል አቀባይ መግለፁን ።
  • የአሜሪካ ተወካይ የኤርትራ ወታደሮች ወደ ትግራይ ሲሻገሩ አሜሪካ ማውገዞን ።
  • በዚህ ጉዳይ ላይ የኤርትራ እና የኢትዮጵያ መንግስታት እስካሁን የሰጡት አስተያየት  አለመኖሩን ።
  • ኤርትራ በህወሓት ላይ እየወሰደች ያለችው ጥቃት ከተረጋገጠ ባለፈው ወር ለአምስት ወራት የተካሄደው የእርስ በእርስ ጦርነት መፈራረስን ተከትሎ  መባባሱን ።
  • ግጭቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የተቀሰቀሰው በኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እና ክልሉን በሚቆጣጠረው ህወሓት መካከል የተፈጠረውን ከፍተኛ ፍጥጫ ተከትሎ እንደሆነ ።
  • ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጦር ጋር በመሆን ጣልቃ ገብታ የነበረ ቢሆንም ባለፈው አመት አብዛኛውን ወታደሮቿን ማስወጣቷ መዘገቡን ።
  • የሕወሃት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ በትግራይ እና በኤርትራ አዋሳኝ አካባቢዎች በተለያዩ አካባቢዎች ከባድ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን  መናገራቸውን ።

  ሊንክ     https://www.bbc.com/news/world-africa-62957817

 Aljazeera

  • የህወሓት ሃይሎች የኤርትራ ወታደሮች ጥቃት ሰንዝራለች ሲሉ መክሰሳቸውን የህወሓት የአቶ ጌታቸው ረዳ መግለጫ ያስተጋባ  ጽሁፍ ነው።

የተነሱነጥቦች

  • በህወሓት ሃይሎች ኤርትራ ሙሉ ጥቃት እንደከፈተች እና በድንበር አካባቢ በተለያዩ አካባቢዎች ከባድ ጦርነት እየተካሄደ መሆኑን መግለፃቸውን ።
  •  ጦርነቱ ለሁለት አመታት መቆየቱ ቢታወስም አሁን ላይ ዳግም የጀመረውን ጦርነት  እይተባባሰ መምጣተን ።
  • ኤርትራዊያን ወታደሮች ከኢትዮጵያ ፌዴራል ሃይሎች ጋር  በመተባበር የህወሓትን ሀይሎች እይተዋጉ እንደሆነ የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ መግለፃቸውን ።
  • የህውሓት ሀይል እንደሚለው የኤርትር ወታደሮች ሙሉ ሰራዊቷን እና የተጠባባቂ ሃይሎችን እያሰማራች እንደሆነ ።
  • የህወሓት ቃል አቀባይ እንዳሉት የህወሓት ሀይሎችም በጀግንነት ቦታቸውን እየጠበቁ ይገኛሉ ማለታቸውን አቶ ጌታቸው ረዳ መናገራቸውን  በትዊተራቸው ላይ ማስቀመጣቸውን ።
  • በፊደራል መንግስትም ሆነ በኤርትራ መንግስት ምንም አይነት መግለጫ አለመኖሩን ።
  • ሁለት የረድኤት ሰራተኞች በድንበር አካባቢ ከፍተኛ ውጊያ መደረጉን እና ለተፈናቃዮች መጠለያ ካምፕ ውስጥ መተኮስን ጨምሮ እንደዘገበው ሮይተርስ የዜና ወኪል  መዘገቡን ።
  • በተጨማሪም ጦረነቱ የት አካባቢ እንደሆነ የኤርትራ ወታደሮች በትግራይ መሬት ላይ ስለመሆኑ የገለጹት ነገር  አለመኖሩን ።

ሊንክ     https://www.aljazeera.com/news/2022/9/20/tigrayan-forces-accused-eritrea-starting-offensive-

 VOA

ኢትዮጵያ በትግራይ  ክልል በሰው ልጆች ላይ የሚደርሰውን ወንጀል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ያወጣውን ሪፖርት ውድቅ  ማደረጉን  ለማብራራት የተጻፈ ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • በጦርነት በምትታመሰው ትግራይ ክልል በሰው ልጆች ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ረሃብን እንደ ጦር መሳሪያ በመጠቀም ሊፈፀሙ እንደሚችሉ የሚገልጽ የተባበሩት መንግስታት መርማሪዎች ያቀረቡትን ዘገባ  መንግስት ውድቅ እንዳደረገ ።
  • የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ኤክስፐርቶች ኮሚሽን ከሁለት አመት በፊት በትግራይ የተቀሰቀሰውን ጦርነት ተከትሎ በሁሉም ወገኖች የተፈጸሙ የመብት ጥሰቶችን የሚያሳይ ማስረጃ ማግኘቱን ማስታወቁን ።
  • የኖቤል ተሸላሚ የሆነው መንግስት እና አጋሮቹ 6 ሚሊዮን የትግራይን ክልል ለሆነችው ዕርዳታ በመከልከላቸው ከፍተኛ ስቃይ ሲፈጽሙባቸው እንደነበረ ።
  • ከኮሚሽነሯቿ አንዷ የሆነችው ካአሪ ቤቲ ሙሩንጊ በበኩላቸው እንደተናገሩት የምግብ፣ የመድሃኒት እና የመሰረታዊ አገልግሎቶች እና በሲቪል ህዝብ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው ማለታቸውን ።
  • ኮሚሽነሯ እንደተናገሩት የፌዴራል መንግስት ረሃብን እንደ ጦርነት ዘዴ እየተጠቀመ ነው ብለን የምናምንበት ምክንያታዊ ምክንያቶች አሉን ስትል መናገሯን ።

ሊንክ      https://www.voanews.com/a/ethiopia-rejects-un-report-warning-of-crimes-against-hu

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *