Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

መስከረም 5፣ | 2015 ዓ.ም – SEP 15 | 2022

VOA

  • በኢትዮጵያ የቅርብ ጊዜ የአየር ድብደባ ድሮኖች ጥቅም ላይ መዋላቸውን የህወሓት ሀይሎች መናገራቸውን በዝርዝር የሚተነትን ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • በመንግስት እና ህወሓት የእርስ በርስ ጦርነት እየተቀጣጠለ ባለበት ወቅት በመቀሌ ዋና ከተማ የሚገኘው ሆስፒታል  ላይ ጥቃት መድረሱን
  • የሆስፒታሉ ሀላፊ እንደተናገሩት በጥቃቱ አስር ሰዎች መሞታቸውን መናገራቸውን ዘገባው ዘግቦል ።
  • የህወሓት ሀይሎች እና የሆስፒታሉ ዶክተሮች የኢትዮጵያ መንግስት ለመጨረሻዎቹ ጥቃቶች ሰው አልባ አውሮፕላኖችን እየተጠቀመ ነው  ማለታቸውን ።
  • ጥቃቱ እስካሁን ያደረሰው ጉዳት በሆስፒታሉ ያሉ ሰዎችንም እየጎዳ  እንዳለ የሆስፒታሉ ሀላፊ የሆኑት ደ/ር ክብሮም ሀይለስላሴ መናገራቸውን ዘገባው ገልፁል
  •  አሁን ላይ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ሆስፒታሉ ላይ የቀዶ ጥገና እያደረጉ መሆናቸውን ባለስልጣኑ  መናገራቸውን

ሊንክ   https://www.voanews.com/a/tigray-s-leadership-says-drones-used-in-ethiopia-s-latest-

France24

  • በኢትዮጵያ ትግራይ ላይ በተፈጸመ የአየር ጥቃት 10 ሰዎች እንደተገደሉ የሚተነትን ጽሁፍ ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  •  በመቀሌ ከተማ እሮብ እለት በነበረው ጦርነት የአስር ሰዎች ሒወት  ማለፉን  ።
  • ይህ ጦርነት የተከሰተው የተኩስ አቁም ስመምነት ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ከገለፁ በኋላ እንደሆነ መናገራቸውን ዘገባው ዘግቦል ።
  • በመቀሌ ላይ ለሁለተኛ ቀን በቀጠለው የአየር ድብደባ 10 ሰዎች መሞታቸውን።
  • አሰር ሰዎች መሞታቸውን  የሆስፒታሉ ባለስልጣናት የገለጹ መሆኑን።
  • ጦርነቱ የተቀሰቀሰው ዳግም የፌደራል መንግስት በአፍሪካ ኅብረት ለሚመራው የሰላም ሂደት ቁርጠኛ ነኝ ማለቱን ።
  •   የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ተፋላሚዎቹ ወገኖች የሰላም ዕድልን እንዲጠቀሙ ጥሪ ማቅረባቸውን ተከትሎ ዳግም ጦርነቱ መቀስቀሱን ።
  • የዚው ሆስፒታል የቀዶ ህክምና ሀኪም ፋሲካ አምደስስላሴ የሟቾችን ቁጥር  ማረጋገጣቸውን ።
  • በመጀመሪያው የቦምብ ጥቃት ሁለት ሴቶች ላይ ጉዳት ማድረሱን ተከትሎ ሁለተኛ አድማ ዳግሞ ተጎጂዎችን ለመርዳት በተሰበሰበው ህዝብ ላይ እንደሆነ ።

ሊንክ      https://www.france24.com/en/live-news/20220914-10-killed-in-twin-air-strikes-on-ethiopia-s-

Al-Arabiya

  • የኢትዮጵያ መንግሥት በአፍሪካ ኅብረት ለሚመራው የሰላም ሂደት ቁርጠኛ ነኝ ማለቱን የሚያብራራ ጽሁፍ ነው።

  የተነሱ ነጥቦች

  • የኢትዮጵያ መንግስት በአፍሪካ ኅብረት ለሚመራው የሰላም ሂደት ቁርጠኛ መሆኑን ።
  •  ጦርነቱ ለሁለት ዓመታት ግጭት እንዲቆም መንግስት ቁርጠኝነቱን እንዳለው ።
  •  የህወሓት ሀይሎች ለመደራደር ዝግጁ ነን ካሉ በኋላ የመጀመሪያ የሕዝብ አስተያየት ምን ይህን ።
  • ሚኒስቴሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት ልኡካን ጋር ባደረጉት ውይይት የኢትዮጵያ መንግስት በአፍሪካ ኅብረት ለሚመራው የሰላም ሂደት ቁርጠኛ አቋም እንዳለው።
  • ሚኒስተሩ ግጭቱን በሰላማዊ መንገድ ለማስቆም የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ በተስፋ መግለፃቸውን ።

ሊንክ   https://english.alarabiya.net/News/world/2022/09/14/Ethiopia-government-says-committed-to-

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *