Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

መስከረም 3፣ | 2015 ዓ.ም – SEP 13 | 2022

Reuters

  •  የህወሓት ሃይሎች የተኩስ አቁሙን በመተው ወደ ሰላም መምጣታቸውን አሜሪካ በደስታ መቀበሏን ነው የሚገልጸው ።

የተነሱ ነጥቦች

  • የህወሓት ሃይሎች የአፍሪካ ህብረት የሚመራውን የሰላም ሂደት እንደሚቀበሉ የገለፁትን መግለጫ በደስታ እንደሚቀበል  የአሜሪካ መንግስት መናገሩን ።
  • የዋይት ሀውስ ቃል አቀባይ ካሪን ዣን ፒየር ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ሁለቱም ወገኖች ጦርነታቸውን አቁመው ወደ ውይይት የሚመለሱበት ጊዜ አሁን ነው ማለታቸውን ።
  • መንግስት ይህንን ጊዜ ተጠቅሞ ለሰላም ዕድል መስጠት እንዳለበት መናገራቸውን
  • በተጨማሪም አሜሪካ አሁን ላይ ኤርትራም ሆነች ሌሎች  ሀገራት ከህወሓት ጋር ያለውን ግጭት ማስቀረት አለባቸው  ስትል  መናገሯን ።

ሊንክ    https://www.reuters.com/world/white-house-welcomes-tigrayan-forces-openness-ceasefire-

*   በተጨማሪም ሮይተርስ እንደዘገበው በትግራይ ክልል የተኩስ አቁም ስምምነትን ተከትሎ የአየር ጥቃት እንደደረሰ የሚዘግብ  ።

የተነሱ ሀሳቦች

  • በመቀሌ ማክሰኞ በደረሰ የአየር ጥቃት ቢያንስ አንድ ሰው  መቁሰሉን ።
  • የአየር ድብደባው የደረሰው የህወሓት ሃይሎች ከፌደራል መንግስት ጋር የተኩስ አቁም ለማድረግ ዝግጁ ነን ካሉ ከሁለት ቀናት በኋላ መሆኑን ።
  • የአየር ድብደባው በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ እና በክልሉ ሀይል በሚተዳደረው ድምፀወያኔ ቲቪላይ ጉዳት ማድረሱን  ።
  •  ሰዎች እንደቆሰሉ የአይደር ሪፈራል ሆስፒታል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ክብሮም ገብረስላሴ  መናገራቸውን ።
  • የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ በትዊተር ገፃቸው እንዳስታወቁት የንግድ ካምፓሱ በሰው አልባ አውሮፕላን  መመታቱን ።
  • የኢትዮጵያ ጦር ቃል አቀባይ ኮሎኔል ጌትነት አዳነ እና የመንግስት ቃል አቀባይ ለገሰ ቱሉ ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ  አለመስጠታቸውን ።

ሊንክ    https://www.reuters.com/world/africa/air-strike-hits-capital-ethiopias-northern-tigray-region-hospital-official-2022-09-13/

The Africa report

ሀጎስ ገብረአምላክ በሚባለው ግለሰብ እንደተፃፈው የህውሓትን ጦርነት እንደገና ለማስጀመር የኤርትራ ምን አይነት ሚና ተጫውታለች የሚለውን ትንታኔ የሚዘግብ ።

የተነሱ ነጥቦች

  • በኢትዮጵያ ብሄራዊ መከላከያ ሰራዊት እና በህወሀት ሀይሎች መካከል ለሳምንታት ከዘለቀው ፍጥጫ በኋላ የተቀሰቀሰው የህወሓት ጦርነት ለአጭር ጌዜ እርቅ መፈጠሩን በድጋሚ መቀጥሉን ።
  • ህወሓት የኤርትራ መንግስት ወታደሮቹን ወደ ጦርነት ልኳል ሲል መክሰሱን ።
  • የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በአዲስ አበባ የኤርትራ ኤምባሲ በተከፈተበትን የመክፈቻ ስነ ስርዓት ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ቁልፍ  መቀበላቸውን ።
  • የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የኤርትራ  ኤምባሲ በተከፈተበትን የመክፈቻ ስነ ስርዓት ላይ  ቁልፍ መቀበላቸውን ።
  • የኤርትራ ጦር መሬት ላይ ያለው ተሳትፎ በህወሓት ሀይሎች ተቋማት ላይ የሚደረግ ወረራ ብቻ እንደሆነ ።
  •  በህወሓት እና በኤርትራ መካከል ያለው እስካሁን መሬት ላይ መጠነ ሰፊ ጦርነት  እንደሌለ ።
  •  በኤርትራ አዋሳኝ በትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ አካባቢዎች ድንበር ተሻጋሪ የጦር መሳሪያ የተኩስ እና የወታደር እንቅስቃሴ  መስተዋሉን ።

ሊንክ    https://www.theafricareport.com/239656/eritreas-role-in-resumption-of-tigrays-war/

Aljazeera

የአየር ጥቃት በመቀሌ መድረሱን እና  በአይደር ሆስፒታል በሰራተኞች ላይ የደረሰ ጉዳት ። 

የተነሱ ነጥቦች

  • በትግራይ ክልል የአይደር ሆስፒታል ኃላፊ የሆኑት አቶ ክብሮም ገብረስላሴ በጥቃቱ አንድ ሰው እንደቆሰለ መናገራቸውን ።
  • የአየር ድብደባው የደረሰው የህወሓት ሃይሎች ከፌደራል መንግስት ጋር የተኩስ አቁም ለማድረግ ዝግጁ ነን ካሉ ከሁለት ቀናት በኋላ መሆኑን ።
  •  የአየር ድብደባው በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ እና በክልሉ ሀይል በሚተዳደረው ድምፀወያኔ ቲቪላይ ጉዳት ማድረሱን ።
  •  ሰዎች እንደቆሰሉ የአይደር ሪፈራል ሆስፒታል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ክብሮም ገብረስላሴ   እና የአይን እማኞች መናገራቸውን ።
  •  ከህወሓት ሀይሎች ጋር እየተዋጋ ያለው የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት ምንም አይነት አፋጣኝ አስተያየት  አለመስጠቱን ።
  • የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ በትዊተር ገፃቸው እንዳስታወቁት የቢዝነስ ካምፓሱን በሰው አልባ አውሮፕላኖች መመታቱን  መንግስትን እንዲ በማለት መክሰሳቸውን አስቀምጠዋል ።

ሊንክ   https://www.aljazeera.com/news/2022/9/13/air-strike-hits-capital-of-ethiopias-northern-tigray-

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *