Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

1 min read

 ጳጉሜ 1፣ | 2014 ዓ.ም – SEP | 2022

VOA

  • በመንግስት እና በህወሓት መካከል ዳግም ጦርነት  መቀስቀሱን ።

የተነሱ ነጥቦች

  • የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሀመር ወደ ኢትዮጵያ  መመለሳቸውን ።
  • በመንግስት ወታደሮች እና በህወሓት ሀይሎች  መካከል ጦርነት መቀስቀሱን ።
  • ለወራት የዘለቀውን የተኩስ አቁም በማፍረስ ሁለቱም ወገኖች ጦርነቱን መጀመራቸው ነው።
  • ዳግም የተቀሰቀሰው ግጭት ለሰላም ድርድር ያለውን ተስፋ ቆርጦ ግጭቱ እንዳይስፋፋ ስጋት መፍጠሩን።
  • የኤርትራ ሃይሎች ዳግም ወደ ጦርነት መግባታቸውን እና በሱዳን ድንበር አካባቢ ውጊያ መጀመሩን ተከትሎ  እንደሆነ ።
  • ማይክ ሃመር ከፖለቲከኞች እና ከሲቪል ማህበረሰብ ቡድኖች ጋር በኢትዮጵያ ውስጥ ዘላቂ ሰላም ደህንነት እና ብልጽግና ለማምጣት የሚደረገውን ጥረት እንዴት በተሻለ ሁኔታ ማስተዋወቅ እንደሚቻል ለመወያየት ማቀዱን  መናገራቸውን ።
  • ሃመር በመንግስት እና በህወሓት መካከል በነበረው የተኩስ አቁም  በተካሄደበት ወቅት የአሜሪካ መንግስት አበረታች ሆኖ  ማግኘቱን አግኝቼዋለሁ ማለቱን ።
  • ይህ እንደዚህ እንዳለ መንግስት በማንኛውም የሰላም አደራደሪ እና የአፍሪካ ህብረት ሽምግልና እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን መናገራቸውን ።

ሊንክ   https://www.voanews.com/a/fighting-erupts-again-in-ethiopia-s-northern-tigray-region-/67

Msn

  • ትግራይ ውስጥ ምን እየሆነ ነው የሚል የዘገባ ትንታኔ መሆኑን ።

የተነሱ ነጥቦች

  • በመንግስት ወታደሮች እና በህወሓት ሀይሎች የነበረው ለአምስት ወራት የተካሄደው የተኩስ አቁም ስምምነት እንደገና ማገርሸቱን ።  
  • በመንግስት እና በህወሓት መካከል የነበረው ሰላማዊ መፍትሄ ተስፋ ማጣቱን ።
  • በህወሓት እና በመንግስት ሃይሎች መካከል የተደረገ ውጊያ ዳግም እንደገና ማገርሸቱን እና በአሁን ወቅት ጦርነቱ መቀጠሉን ።
  • ይህ ጦርነት ዳግም የተቀሰቀሰው የመንግስት ፅህፈት ቤት ቃል አቀባይ ኮሚቴ የሰላም ፕሮፖዛል ማዘጋጀቱን ይፋ ካደረገ ከቀናት በኋላ  ጦርነቱ መጀመሩን ።
  • ስለ ጦርነቱ ማን እንደጀመረ የምንግስትም አካል የህወሓት ሀይልም ጦርነቱን እንዳልጀመሩ በመናገር ሁለቱም ወገን መካዳቸውን መጠቆሙን
  • በደቡብ ትግራይ እና በአማራ ክልል አቅራቢያ በሚገኝ አካባቢ ጦርነት መደረጉን መንግስት እና ህወሓት  መናገራቸውን ።

ሊንክ   https://www.msn.com/en-us/news/world/what-is-happening-in-tigray/ar-AA11t1OA

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *