Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ነሐሴ 30 ፣ | 2014 ዓ.ም – SEP 5 | 2022

VOA

  • በኢትዮጵያ ሌሎች አካባቢ ከሚታየው ሁከት በስተጀርባ ያለው ምንድን ነው የሚል የቪዲዮ መረጃ ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • በጋምቤላ ክልል ሰኔ ላይ በተነሳው ግጭት የሸኔ ሀይል ጥቃት  ማድረሱ
  • በወቅቱ ሸኔ ባስነሳው ግጭት በሀገሪቱ ላይ ተጨማሪ የእርስ በርስ ጦርነት እንዳይስፋፋ ስጋት  መፍጠሩ
  • እንደተናገረው በተለያዩ አካባቢዎች ለምሳሌ በአዲስአበባ እና አዳማ ሰዎች እየታሰሩ እና እየሞቱ እንደሆነ ጋዜጠኞችና እን ዊሊያም ዲቪሰን የሚባሉ ግለሠቦችን መናገራቸው
  • ነገር ግን አሁን የጋምቤላ ክልል  የሰላም እና የደንነት ቢሮ  ሀላፊ የሆኑት አቶ ቻንኮት ቾቲ እንደተናገሩት አሁን ላይ ያለው እውነታ ሰላም እና የተረጋጋች መሆኑን የሚገልጹት ዋና ዋና ነጥቦቹ ናቸው

ሊንክ    https://www.voanews.com/a/what-is-behind-the-violence-in-ethiopia-s-other-conflict-

Sudan Tribune

  • ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር የሚዋሰኑ አካባቢ ላይ ያሉ  የእርዳታ ድርጅቶችን ለቀው እንዲወጡ ማዘዟን ነው የጻፈው

የተነሱ ነጥቦች

  • ሱዳን የኢትዮጵያን የእርዳታ ድርጅቶችን ለቀው እንዲወጡ ማዘዟንና የተፈጠረው ግጭት መባባሱን ተከትሎ ለደህንነታቸው ስላደረባቸው ይህ መወሰናቸው
  • የሰብአዊ እርዳታ ሰጭዎች የኢትዮጵያውያን ስደተኞች መቀበያ ማዕከልን ለቀው እንዲወጡ  ማሳሳባቸው
  • በመንግስት እና በህወሓት ሀይሎች መካካል በተፈጠረው ግጭት የትግራይ ክልል ሰዎች ወደዛ ተሰደው እንደነበር
  • አሁን ላይ ግን በመንግስት እና በህወሓት መካከል እየተደረገ ያለው ጦርነት በኤርትራ ሀይል በሚደገፈው መንግስት ህወሓት እንደተበደለ መገለጹ
  • በዲማ እና ቁዲማ አካባቢዎች በሱዳን-ኢትዮጵያ እና ኤርትራ የድንበር ትሪያንግል አቅራቢያ በሁለቱ ወገኖች መካከል ከፍተኛ ወታደራዊ ግጭት መቀጠሉን የመረጃ ምንጮች ለሱዳን ትሪቡን ማረጋገጣቸው
  • በተጨማሪ የሱዳን ወታደራዊ አዛዥ እንደገለፀው የውጭ ድርጅቶች በዲማ ዙሪያ ወታደራዊ ግጭቶች ከተጠናከሩ በኋላ አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ  ማዘዛቸው የሚገልጹት ዋና ዋና ነጥቦቹ ናቸው።   

ሊንክ    https://sudantribune.com/article263629/

  • በተጨማሪ ሱዳን ከ200 በላይ የኢትዮጵያ የቀድሞ የሰላም አስከባሪ ወታደሮች ጥገኝነት መስጠቷንም የሚገልጽ ጽሁፍም ወቷል።

 የተንሱ ነጥቦች  

  • የሱዳን መንግስት በአወዛጋቢው የአቢዬ ክልል በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተልዕኮ ውስጥ ላገለገሉ 247  ጥገኝነት መስጠቱኝ
  • በጦርነቱ ምክንያት ከትግራይ ክልል የመጡት 649 የቀድሞ የተባበሩት መንግስታት የሰላም አስከባሪ ሃይሎች በአሁኑ ወቅት በሱዳን ኡም ቀርኩር ካምፕ ከተጠለሉት መካከል  እንደሚገኙ ።
  • የሱዳን የገዳረፍ ግዛት የስደተኞች ጉዳይ ቢሮ ዕለታዊ ዘገባ እንደሚያመለክተው ከ649 ስደተኞች መካከል 247ቱ የስደተኞች መብት  እንደተሰጣቸው ።
  • ከእርዳታው በፊት ባለስልጣናት ለጥገኝነት ጠያቂዎቹ የስደተኛ ሁኔታ ውሳኔን ያደርጉ ነበር ሲል ኦፊሴላዊው የዜና ወኪል  መናገሩን ።
  • እነዚህ የተመድ ሰላም አስከባሪ ሃይሎች ባለፈው በተነሳው ጦርነት ምክንያት ወደ ሀገር ቤት መመለስ እንደማይፈልጉ እና ከተመለሱም ለደህንነታቸው ስጋት  እንደሚፈሩ ።
  • በአሽባሪው ህወሓት እና በመንግስት ሃይሎች መካከል የተቀሰቀሰው ግጭት ከተቀሰቀሰበት ጊዜ አንስቶ በመቶዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ተወላጆች የኢትዮጵያ ሰራዊት አባላት በመላ ሀገሪቱ የጅምላ እስራት  እንደተፈፀመባቸው የሚገልጹት ዋና ዋና ነጥቦቹ ናቸው።

ሊንክ    https://sudantribune.com/article263622

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *