Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

     All Africa            

  • እትዮጵያ መንግስት በሱዳን የድንበር ግጭትን ለመፍታት ቁርጠኝነቱን በድጋሚ መግለፀዋን የሚያሳይ ዘገባ ነው።
  • የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ባለፈው ባወጣው መግለጫ ላይ “ሱዳን የኢትዮጵያን ግዛት በህገ ወጥ መንገድ ጥሳለች፣ ኢትዮጵያ ግን በዲፕሎማሲያዊ ጥረት ላይ  እንደምትገኝ ዘገባው ፅፎል ።
  • የኢትዮጵያን ጥረት በዝርዝር የገለጹት አምባሳደር ዲና፣ የኢትዮጵያ መንግስት የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን መጠቀሚያ ማድረግን ጨምሮ ጉዳዩን ለመፍታት ለሱዳን መንግስት የሰላም ድርድር አቅርቦቶችን በተከታታይ ሲያቀርብ መቆየታቸውን  እንደሳወቁ  ዘገባዉ ለመተንተን ሞክሯል ።
  • ለተጨማሪ መረጃ ሊንኩን ይጫኑ

ሊንክ https://allafrica.com/stories/202206110027.html

Asharq  AL awsat

  • ካይሮ ከናይል ተፋሰስ ሀገራት ጋር በ‘ውሃ አስተዳደር’ ትብብሯን  እንዳጠናከረች ዘገባው ጸፋል።
  • ግብፅ ከናይል ተፋሰስ ሀገራት ጋር በውሃ ኃብት አስተዳደር ዘርፍ በትብብር ለመስራት ፍላጎት እንዳላት የግብፅ የውሃ ሃብትና መስኖ ሚኒስትር መሀመድ አብደል አቲ ቅዳሜ ማስታወቃቸውን  አያይዞ ገልፆልናል ።
  • ሚኒስትሩ እንዳሉት ከናይል ተፋሰስ እና ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያለው የሁለትዮሽ ትብብር የግብፅ የውጭ ፖሊሲ ዋና ዋና አቅጣጫዎች ናቸው ፣ የግብፅን ሰብአዊ አቅም እና የተለያዩ ቴክኒካል እና ተቋማዊ የውሃ ላይ እውቀትን ከግምት ውስጥ  እንዳለ ለማመላከት የሚያሳይ ዘገባ ነው።
  • ለተጨማሪ መረጃ ሊንኩን ይጫኑ

ሊንክ  https://english.aawsat.com/home/article/3698661/cairo-strengthens-cooperation-nile-basin-countries-‘water-management

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *