Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

መስከረም 26፣ | 2015 ዓ.ም – Oct 6 | 2022

Sudan Tribune

  • የአፍሪካ ህብረት የህወሓት እና የኢትዮጵያ መሪዎች በደቡብ አፍሪካ የሰላም ድርድር እንዲያደርጉ ጠሪ ስለማቀረቡ የተጻፈ ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • የኢትዮጵያ መንግስት ጥሪዉን መቀበሉ
  • የአፍሪካ ህብረት ጥሪም በድርድሩን ሂደት ዙርያ የኢትዮጵያን አቋም የሚደግፍ እንደሆነ መንግስት መግለጹን
  • ድርድሩም መጭው ቅዳሚ በደቡብ አፍሪካ ሊካሄድ እንደሆነ
  •  የአሜሪካው የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛው ማይክ ሀመርም ኢትዮጵያን ጨምሮ ወደ ኬንያና ደቡብ አፍሪካ እንደሚጓዙና ጓዟቸውም ከሠላሙ ድርድር ካግ እንደሚያያዝስ

ሊንክ   https://sudantribune.com/article264973/ 

Reuters

  • ተመድ የኢትዮጵ እየር ሀይል በትምህርት ቤት ላይ ድብደባ ማድረጉንና በዚህም ንጽሁና መሞታቸውንና መፈናቀላችውን እያስጠነቀቀ የኢትዮጵያ መንግስት እርምጃውን እንደቀጠለ የሚያሳይ ጽሁፍ ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • ባለፈው ማከሰኞ የአየር ሀይል በወሰደ እርምጃ በትግራይ ክልል ትምህርት ቤት መመታቱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከህወሓት አካላት መረጃን እንዳገኘና ያንንም ሠራተኞች መረጃ እንዳረጋገጠው
  • በአዲ ዳዕሮ ከተማ በተወሰደ እርምጃውም  50 ሠዎች መሞታቸው
  • ይህንንም ሪፖርቱን ለኢትዮጵያ መንግስት መላኩን

ሊንክ https://www.reuters.com/world/africa/un-told-ethiopia-january-that-school-hit-air-

Aljazeera

  • የኢትዮጵያ መንግስትና የትግራይ ታጋዮች የሰላም ድርድር ጥሪ መቀበላቸው በዝርዝር ለማሳወቅ የቀረብ ዜና ነው።

ተነሱ ነጥቦች

  • በአፍሪካ ህብረት የቀረበው የተደራደሩ ጥሪ ሁለቱም በሁለቱም ወገ ተቀባይነት ማግኘቱን
  • ከዚህ በፊትም ሁልቱም የህብረቱን አደራዳሪነት ተቀብለው እንደነበርና ነገር ግን ወደ ውግያ መመለሣችው
  • ክልሉ በጦርነት ምክንያት ለከተሠተው ረሀብ ዳግም ከመቀስቀሱ በፊትም አሁንም እየተጎዳ እንድሆነ

ሊንክhttps://www.africanews.com/2022/10/05/ethiopia-agrees-to-peace-talks-with-tigrayan-rebels/

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *