Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

መስከረም 17፣ | 2015 ዓ.ም – SEP 27 | 2022

Aljazeera

  • የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የእርዳታ መኪና በኢትዮጵያ ሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት መመታቱን የሚገልፅ ትንታኔ ነው

የተነሱ ነጥቦች

  • በሰሜን ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል በደረሰው የድብደባ ፍርስራሽ የሰብአዊ እርዳታ እና የአለም ምግብ ፕሮግራም ንብረት በሆነው የጭነት መኪና ላይ ጉዳት  መድረሱን ።
  • በተጨማሪም የሰብአዊ እርዳታ እና የአለም ምግብ የጭነት መኪና የሚነዳ ሹፌር  እንደቆሰለ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት  ማስታወቁን ።
  • የጭነት መኪናው ከዚህ በፊት በነበረው ግጭት ለተፈናቀሉ ቤተሰቦች የእርዳታ ቁሳቁሶችን እያደረሱ ባለበት ወቅት በሰው አልባ አውሮፕላኖች ጥቃት  እንደተሰነዘረበት መግለፁን ደብሊው ኤፍ ፒ መናገሩን ።
  • ከግጭቱ የተነሳ ከ ደብሊው ኤፍ ፒ ጋር የተዋዋለውን ሹፌር ማቁሰሉን እና የደብሊው ኤፍ ፒ መኪና ላይ መጠነኛ ጉዳት ማድረሱን ።
  • በተጨማሪም  ቃል አቀባዩ እንደተናገሩት በአካባቢው ተጨማሪ ስርጭት ይር ይቋረጥ አይቋረጥ እስካሁን መናገር  አለመቻሉን ።
  • በትግራይ ክልል በነበረው ጦርነት ምክንያት  በግጭቱ ለተጎዱ ወገኖች ሊያደርስ የነበረው የደብሊው ኤፍ ፒ  መኪና ላይ ጉዳት መድረሱን በደረሰው ከጉዳቱ  ምንም አይነት እርዳታ እንዳላስገባ መናገሩን ።

ሊንክ   https://www.aljazeera.com/news/2022/9/26/un-food-agency-aid-truck-hit-driver-hurt-in-

Reuters

  • የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምግብ ኤጀንሲ የእርዳታ መኪና በኢትዮጵያ ሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት  መመታቱን የሚገልፅ  ዘገባ ነው

የተነሱ ነጥቦች  

  • በትግራይ ክልል በደረሰው ድብደባ  የዓለም ምግብ ድርጅት ሰብዓዊ እርዳታ ጭኖ በነበረ የጭነት መኪና ላይ ጉዳት መድረሱን
  • የሰብአዊ እርዳታ እና የአለም ምግብ የጭነት መኪና የሚነዳ ሹፌር  እንደቆሰለ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት  ማስታወቁን ።
  • በትግራይ ክልል በነበረው ጦርነት ምክንያት  በግጭቱ ለተጎዱ ወገኖች ሊያደርስ የነበረው የደብሊው ኤፍ ፒ  መኪና ላይ ጉዳት መድረሱን በደረሰው ከጉዳቱ  ምንም አይነት እርዳታ እንዳላስገባ መናገሩን ።
  • በትግራይ ክልል ምዕራብ ዛና ወረዳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የተፈጸመው የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት መፈጸሙን የ ደብሊው ኤፍ ፒ ቃል አቀባይ ለሮይተርስ መናገራቸውን ።
  • ከግጭቱ የተነሳ ከ ደብሊው ኤፍ ፒ ጋር የተዋዋለውን ሹፌር ማቁሰሉን እና የደብሊው ኤፍ ፒ መኪና ላይ መጠነኛ ጉዳት ማድረሱን
  • ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ ሁለት ግብረሰናይ ሰራተኞች ለሮይተርስ እንደተናገሩት በሌላ የረድኤት ድርጅት የምግብ ማከፋፈያ ስራ በትግራይ በደረሰ ጥቃት መስተጎጉሉን ።
  • የኢትዮጵያ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት በሰጠው መግለጫ መንግስት የእርዳታ ድርጅቶችን የመከላከል ስራ በሚሰራባቸው አካባቢዎች እንዳይሰሩ  መጠየቁን መናገሩን ።

ሊንክ   https://www.reuters.com/world/africa/un-food-agency-says-debris-drone-strike-hit-truck-northern

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *