Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

መስከረም 7፣ | 2015 ዓ.ም – SEP 17 | 2022

BBC

  • በኢትዮጵያ የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ ኤርትራ ከፍተኛ የተሳትፎ እንቅስቃሴ አለ የሚል ጽሁፍ ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • ኤርትራ በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ባለው ጦርነት የፌድራል መንግስትን ጦር በውግያ ለማገዝ ከፍተኛ ጦር ማንቀሳቀስ እንደጀመረች።
  • በኢትዮጵያ የፌደራል መንግስትና ህወሓት ጦርነት ለመሳተፍ ኤርትራ ከፈተኛ ጦር በማንቀሳቀስ እንዲሁም ዜጎችን በግዴታ ወደ ጦርነት እያስገባች እንደሆነ
  • እስካሁን በኢትዮጵያ በነበረው ጦርነትም የኤርትራ ጦር ተሳታፊ እንንደነበር  የሚገልጹት ዋና ዋና ነጥቦች ናቸው።

ሊንክ     https://www.bbc.com/news/world-africa-62927781

VOA NEWS

  • የቀድሞው የኬንያ ፕሬዝዳንት በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢትዮጵያ የሰላም ሂደትን ሊመሩ እንደሆነ የሚተነትን ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታን የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና የኢትዮጵያ የሰላም መልዕክተኛ አድርገው እንደሾሟቸው።
  • ይህ የኬኒያ የቀድሞ መሪ ከዚህ በፊትም  የሠላም ጥረቶች ላይ ተሳትፎ እድርገው እንደነበር
  • አሁንም የማደራደር ሚናቸውን ለመወጣት የሚሠሩት በኬኛ በኩል እንደሆነ የሚገልጹት ዋና ዋና ነጥቦች ናቸው።

ሊንክ    https://www.voanews.com/a/former-kenyan-president-to-lead-peace-process-in-drc-ethiopi

All Africa

  • የኢትዮጵያ ሃይሎች በትግራይ ላይ የድሮን ድብደባ በማድረግ እሸብረዋቸዋል የሚል ጽሁፍ ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • በኢትዮጵያ አየር ሀይል በህወሓት ጦር ላይ ከፍተኛ ኪሳራ መድረሱን
  • በሁለት የድሮን ድብደባ እርምጃ 10 የሚሆኑ ሠዎች መሞታቸውን
  • መረጃዉን ለሚዲያ የሠጠውም በመቀሌ አይደር ሆስፒታል የሚሠራ የህወሓት አባል እንደሆነ
  • የኤርትራ ጦር በዚህ ጦርነት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር እየሠራ እንደሆነ
  • ትክክለኛ እውነታን የሚያመላክቱ መረጃዎችን የማሠራጨት ሥራን መሥራት አለበት።

ሊንክ https://allafrica.com/stories/202209170007.html

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *