Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ነሐሴ 28 ፣ | 2014 ዓ.ም – SEP 3 | 2022

Al Jazeera

  • በኢትዮጵያ መንግስት እና በህወሓት ሀይሎች ለምን አዲስ ጦርነት እንደተጀመረ የሚተነትን ነው ።

 የተነሱ ነጥቦች

  • በ ኢትዮጵያ መንግስት እና በህወሓት ሀይሎች መካካል የነበረው የተኩስ አቁም ስምምነት ቀርቶ አሁን ላይ ጦርነቱ እንደገና መቀስቀሱ ።
  • አሁን ላይ በተነሳው ጦርነት የፊደራል መንግስት እና ህወሓት ጦርነቱን የስነሳውን ወገን እርስ በእርስ እየተወቃቀሰ መሆኑን ነው ።
  •  የህወሓት ሀይሎች በክልላቸው የሚገኙ የጦር ሰፈሮችን  እንደተቆጠጣጠረ ።*
  • የህወሓት ሀይሎች እስካሁን በነበራቸው አመታት ለሶስት አለመታት ስልጣን ላይ መቆየታቸውን ።
  • በኢትዮጵያ ወታደሮች እና በአማራ አጋር ኃይሎች እና በህወሓት ሀይሎች ውጊያ እየተካሄደ  መሆኑን ።

ሊንክ   https://www.aljazeera.com/news/2022/9/2/explainer-why-is-there-renewed-fighting-in-

Bloomberg

  • የቀድሞ የተባበሩት መንግስታት የሰላም አስከባሪ ሃይሎች የነበሩ አሁን ላይ የህወሓት ሀይሎች በመደገፍ ጦርነቱን መቀላቀላቸውን የሚያሳይ ጽሁፍ ነው

የተነሱ ነጥቦች

  • ከኢትዮጵያ የተውጣጡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ሃይል ውስጥ ያገለገሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ተወላጆች  የህወሓትን ሀይል ፕሮጋንዳ መቀላቀላቸው
  •  እነዚህ የሰላም አስከባሪ የነበሩ ወታደሮች ይህን ሀይል በመቀላቀል ጦርነቱን እንደጀመሩ ጉዳዩን በቅርብ የሚያውቁ ሰዎች መግለፃቸው
  •  አሁን ላይ ግጭቱን የመንግስት ወታደሮች እና የህወሓት ሀይሎች መካከል እየሄደ መሆኑን
  • ምንም እንኳን ገጭቱ ከአምስት ወራት በፊት የእርቅ ስምምነት የተደረሰበት ቢሆንም አሁን ላይ ግን እንደ አዲስ ግጭቱ እንደገና መከሰቱ አንዱ ወገን ሌላውን ወገን እየከሰሰ መሆኑን ነው ።

ሊንክ   https://www.bloomberg.com/news/articles/2022-09-02/ex-un-peacekeepers-battle-for-control-

VOA

  • በመንግስት እና በህወሓት መካከል የተፈጠረውን ግጭት አሜሪካ እንዳወገዘች ።

 የተነሱ ነጥቦች

  • በኢትዮጵያ እና በህወሓት የነበረው የተኩስ አቁም ስምምነት መፈራረስ ተከትሎ አሜሪካ ማውገዞን
  •  ግጭቱን ተከትሎ ያገረሸው ጦርነት ለረሃብ እና ለአፍሪካ ቀንድ አለመረጋጋት ስጋት እንደሚሆን ጭምር ማውገዛቸውን ።
  • የዋይት ሀውስ የፕሬስ ሴክሬታሪ ካሪን ዣን ፒየር ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ኤርትራ መንግስትጣልቃ መግባቱን እንዳማይደግፉ መናገራቸውን ።
  • የፌዴራል መንግስት እና ህወሓት በሰሞኑ ለተፈጠረው ግጭት እርስበርስ ተጠያቂ መደራረጋቸውን ።
  • ህወሓት እስካሁን ባለው አመታት ለ 20 አመታት አገሪቱን ሲመራ መቆየቱን እና አሁን ላይ ስሙን አሸባሪ መሆኑን የታጠቅ የፖለቲካ እንቅስቃሴ እንደሆነ ።

ሊንክ   https://www.voanews.com/a/us-condemns-latest-round-of-tigray-conflict-/6729250.html

  • በተጨማሪም በኦሮሚያ ክልል ታጣቂዎች ከ40 በላይ ሰዎችን መግደላቸውን ነዋሪዎች  መናገራቸውን ዘገባው መዘገቡን ።

የተነሱ ነጥቦች

  • በኢትዮጵያ ኦሮሚያ ክልል ታጣቂዎች በትንሹ 42 ሰዎችን መግደላቸውን ።
  •  የሰዎቹ አስከሬን በጅምላ የቀበሩ ሁለት ነዋሪዎች እንዳስታወቁት አሁን ላይ በሀገሪቱ እየተባባሰ ባለው ግጭት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት  መቅጥፉን ።
  • ከአዲስ አበባ በስተምዕራብ 370 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው አሙሩ አውራጃ ውስጥ የታጠቀ ቡድን በአካባቢው ነዋሪዎች ላይ መፈጸሙን መናገራቸውን ።
  •  በዚህ ግጭት ተጎጂዎቹ ሁሉም ኦሮሞዎች መሆናቸውን  መግለፃቸውን ።
  • ጥቃቱን የፈፀሙት በአብዛኛው የአማራ ተወላጆች ፋኖ በመባል የሚታወቀው በጎ ፈቃደኛ ታጣቂ አባላት መሆናቸውን  መናገራቸውን ።
  • ከቅርብ ጌዜ ወዲህ በኦሮሞ እና በአማራ መካከል ግጭቶች ከቅርብ ወራት ወዲህ እየጨመሩ መመጣታቸውን ።

ሊንክ   https://www.voanews.com/a/gunmen-kill-more-than-40-people-in-ethiopia-s-oromia-region-

France 24

  • አሜሪካ ልኡክኖን ወደ ኢትዮጵያ የላከች ሲሆን የጎረቤት ሀገር ኤርትራን ወደ ጦርነት መመለሱን እንዳወገዘች ።

የተነሱ ነጥቦች

  • ዳግም ጦርነት እንዲቆም አሜሪካ ልኡክን ወደ ኢትዮጵያ የላከች ሲሆን ጎረቤት ኤርትራ በህወሓት ላይ ዳግም ግጭት  ማስነሳቷን አውግዛለች።
  • የዩናይትድ ስቴትስ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሀመር ወደ ኢትዮጵያ እንደሚያቀኑ።
  • መንግስትም ሆነ የህወሓት ሀይል ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን እንዲያቆሙ እና የሰላም ድርድር እንዲያደርጉ መልእክት እንደሚያስተላልፉ የዋይት ሀውስ የፕሬስ ሴክሬታሪ ካሪን ዣን ፒየር  መናገራቸውን ።
  • በተጨማሪ የኤርትራ መንግስት ዳግም ወደ ግጭት መግባቷን የአሜሪካ መንግስት እንደሚቃወም
  • ጦርነቱ በመንግስት እና በሕወሃት  መካካል ብቻ እንደሆነ እና መንግስት በህወሓት ላይ የደረሰውን ድብደባ እንደምታወግዝ ለጋዜጠኞች መናገሯን ።
  •  አሁን ላይ ዳግም የተቀሰቀሰው ጦርነት ለሁለት ዓመታት የሚጠጋውን ጦርነት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት እና ትግራይ ለረሃብ የተጋለጠችበትን ሰብአዊ ቀውስ ለማስቆም የነበረው ተስፋ እንዳጨለመው።

ሊንክ   https://www.france24.com/en/live-news/20220902-us-says-sending-envoy-to-ethiopia-

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *