Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ነሐሴ 26 ፣ | 2014 ዓ.ም – SEP 1 | 2022

BBC

  • የመንግስት እና የህወሓት ግጭት እንደገና ለምን አገረሸ የሚል ዘገባ ነው።

የተነሱነጥቦች

  • በኢትዮጵያ በፌዴራል መንግስት እና ህወሀት መካከል ድርድር እየተጠበቀ ግጭት  እንደገና ተባብሶ  መቀጠሉ
  •  መንግስት እና ህወሓት ወደ ድርድር የሚመለሱበት መንገድ እርግጠኛ አጠራጣሪ መሆኑ
  • በመንግስትም በህወሓት  መካከል  በተነሳው ግጭት አንዱ ወገን አንዱን በ መውቀስ ላይ መሆኑን ።
  • የኢትዮጵያ የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና የአማራ ሚሊሻዎች ፋኖ በመባል የሚታወቁት ባለፉት ሳምንታት ከፍተኛ ኃይል ወደዚያ ቦታ አሰባስቦ እንደነበር ነው።
  •  በህወሓት የጅምላ ግዳጅ ምልመላውን ቢክድም ብዙ ሀብቱን በማሰልጠን እና በማስታጠቅ ብዙ ሀይል እንዳካበተ
  • ባለፈው አመት በተደረገው ጦርነት ከፌደራል ጦር ከፍተኛ የጦር መሳሪያ መዝረፉንና አዳዲስ ሌሎች መሳሪያዎችንም ከውጭ እንደገዛም እየተነገረ  መሆኑ
  • ከሳምንታት በፊት በመንግስት እና በህወሓት መካከል ብሩህ ተስፋ እንደነበረ ነበረ ነገር ግን በማይታወቅ መልኩ ከሁለቱም ወጋን ሳይጠበቅ ጦርነት መጀመሩን ።

ሊንክ   https://www.bbc.com/news/world-africa-62717070

Reuters

  • ህወሓት የኢትዮጵያና የኤርትራ ጦር በሰሜን ምዕራብ ትግራይ ወረዋል በማለት ነው የጻፈው።

የተነሱነጥቦች

  • የኢትዮጵያ እና የኤርትራ መንግስት ሃይሎች በኢትዮጵያ በህወሓት ሃይሎች ላይ ያነጣጠረ እርምጃ መውሰዳቸው
  • የህወሓት ሃይሎች ሁለቱ ሀይሎች ዛሬ ጠዋት ምእራብ ትግራይ አድያቦ በተባለው አካባቢ ከፍተኛ ባለ አራት አቅጣጫ ጥቃት  መፈፀማቸውን መግለጹ
  • መንግስት ትናንት ረቡዕ ባወጣው መግለጫ የህወሓት ሀይሎች በመንግስት ሃይሎች ላይ ተደጋጋሚ ጥቃት ፈጽመዋል ሲል ከሠሠ የሚሉት ዋና ዋና ነጥቦቹ ናቸው።

ሊንክ https://www.reuters.com/world/africa/tplf-says-ethiopian-eritrean-forces-attack-northwest-

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *