Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

1 min read

ነሐሴ 18 ፣ | 2014 ዓ.ም – Aug 24 |2022

Reuters

  • በሰሜን ኢትዮጵያ  የትግራይ ክልል አዋሳኝ ጦርነት መቀስቀሱን የህወሓት ቡድን ቃላቀባይ እንዳሳወቀ ነው የገለጸው።

የተነሱ ነጥቦች

  • ጦርነቱ መቀስቀሱን ያሳወቀውም የህወሓት ቡድን መሆኑ
  • በተጨማሪም ቆቦ አካባቢ የሚነሩ አርሷደር መረጃውን መስጠታቸው
  • ጦርነቱን የጀመሩትን የአማራ ሚሊሻዎች እንደሆኑ የህወሓት ቃላቀባይ መናገሩ
  • የትግራይ ክልል ከጦርንቱ መጀመርያ ጊዜ ጀምሮ እስካሁን የመሠረታዊ አገልግሎቶች ሳያገኙ መቅየታቸው

ሊንክ  –  https://www.reuters.com/world/africa/fighting-resumes-along-border-ethiopias-northern-

DW

  • በኢትዮጵያ  በተቀሰቀሰውን ጦርነት ዙርያ የፌደራል መንግስትም ሆነ ህወሓት እርስ በእርስ እየተወቃቀሱ ናቸው ይላል።

የተነሱ ነጥቦች

  • መንግስት የህወሓት ቡድን ጦርነቱ ቀስቅሷል ብሎ ሲከሥ ቡድኑም የፌደራል መንግስት ነው በሚል እንደሚካሠሱ
  • የህወሓት ቡድን ከሱን ከፌደራል መንግስት አስቀድሞ ማቅረቡ የተዘጋጀበት እንደሚመሥል።
  • በትግራይ የኮሙኒኬሽን አገልግሎት ባለመኖሩ ለማጣራት ከባድ እንደሆነ
  • ጦርነቱ የፈነዳ ቆቦ ከተማ አካባቢ እንደሆና ጌታቸው ረዳ መግለጹ
  • መንግስት  የሠላም ድርድሩን ማድረግ እንደሚፈል በከፍተኛ ሁኔታ ሲያሳው እንደነበር

ሊንክ  –  https://www.dw.com/en/ethiopia-fighting-breaks-out-in-tigray-as-government-rebels-blame-

Washington Post

በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ‘መጠነ ሰፊ’ ጦርነት ቀሰቀሰ  ይላል።

የተነሱ ነጥቦች

  • ይህ መረጃ ለመጀመርያ ጊዜ የተሠማው ከህወሓት በክሥ መልክ እንድሆነ
  • ይህ እንደ አዲስ ያገረሸው ጦርነት የሠላም ድርድሩን ወደ ኋላ የሚገታ እንደሆነ
  • የኢትዮጵያ መንግስት ለወራት ከአፍሪካ ትልቁን ሠራዊት እንደገነባ
  • ከዚህ በፊት የህወሓት መሪ ድብረጽዮን ከመከላከያ ሠራዊት አባላት ጋር ሁለት ዙር የፊት ለፊት ምክክር/ ንግግር እንዳደረጉ መግልጸ እንደነበር
  • የትግራይ ወታደራዊ መዓከላዊ እዝ በሚል እንደ እንደ ሀገር ቆጥሮ መዘገብ
  • የህወሓት ሃይሎች ባሳለፍነው ሳምንት ጥቃት ሊደርስ እንደሚችል ማስጠንቀቃቸው
  • የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተርም አቶ ቴድሮ አድሓኖም ትግራይ ያለው ችግር በመንግስት ሆን ተሎ ተፈጦ የተባባሰ እንደሆነ

ሊንክ  –  https://www.washingtonpost.com/world/tigray-forces-allege-large-scale-ethiopia-offensive

Sudan Tribune    

  • ሱዳን ጁባ ከኢትዮጵያ ጋር በቀጥታ እንዲነጋገሩ ደቡብ ሱዳን ያቀረበችውን ሀሳብ እንደተቀበለች የሚገልጽ ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • ይህ ውሳኔ በደቡብ ሱዳን ጥረት እንደሆነ ውሳኔው ለቀጠናቸን ሥለም እጅድ ጠቃሚ መሆኑ
  • በስንግገሩ ሁለቱ ሀገራት  መካክል ሥላማዊው የሁለትዮሽ ግንኙነት እንደሚመለሥ መታመኑ

ሊንክ  –  https://sudantribune.com/article263171/

About Post Author

1 thought on “የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

  1. ጥፋት አላማው የሆነ ቡድን የሠላም ጎዳናን አይከተልም። ህወሓትም የጥፋት ሀይሎች ስብስብ በመሆኑ ከሠላም ወዳዱ እና ለአመታት መንግሥት ነኝ ብሎ ከፍተኛ በደል ያደረሠበትን የኢትዮጵያ ህዝብ በደሉን ረስቶ እና የኢትዮጵያዊነት የይቅርታ እና መቻቻል እሴት ከውስጡ የማይጠፋው ህዝባችን ይቅርታ ቢቸረውም እድሉን በመጠቀም ፋንታ አሁንም ለዳግም ጥፋት ቆርጦ ተነስቷለ ። ለዚህ ይቅርታን ለማያውቅ የሠይጣን ቁራጭ መላው ኢትዮጵያን በተባበረ ክንድ ቅስሙን መስበር ይጠበቅበታል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *