Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ነሐሴ 18 ፣ | 2014 ዓ.ም – Aug 24 |2022

Reuters

  • በሰሜን ኢትዮጵያ  የትግራይ ክልል አዋሳኝ ጦርነት መቀስቀሱን የህወሓት ቡድን ቃላቀባይ እንዳሳወቀ ነው የገለጸው።

የተነሱ ነጥቦች

  • ጦርነቱ መቀስቀሱን ያሳወቀውም የህወሓት ቡድን መሆኑ
  • በተጨማሪም ቆቦ አካባቢ የሚነሩ አርሷደር መረጃውን መስጠታቸው
  • ጦርነቱን የጀመሩትን የአማራ ሚሊሻዎች እንደሆኑ የህወሓት ቃላቀባይ መናገሩ
  • የትግራይ ክልል ከጦርንቱ መጀመርያ ጊዜ ጀምሮ እስካሁን የመሠረታዊ አገልግሎቶች ሳያገኙ መቅየታቸው

ሊንክ  –  https://www.reuters.com/world/africa/fighting-resumes-along-border-ethiopias-northern-

DW

  • በኢትዮጵያ  በተቀሰቀሰውን ጦርነት ዙርያ የፌደራል መንግስትም ሆነ ህወሓት እርስ በእርስ እየተወቃቀሱ ናቸው ይላል።

የተነሱ ነጥቦች

  • መንግስት የህወሓት ቡድን ጦርነቱ ቀስቅሷል ብሎ ሲከሥ ቡድኑም የፌደራል መንግስት ነው በሚል እንደሚካሠሱ
  • የህወሓት ቡድን ከሱን ከፌደራል መንግስት አስቀድሞ ማቅረቡ የተዘጋጀበት እንደሚመሥል።
  • በትግራይ የኮሙኒኬሽን አገልግሎት ባለመኖሩ ለማጣራት ከባድ እንደሆነ
  • ጦርነቱ የፈነዳ ቆቦ ከተማ አካባቢ እንደሆና ጌታቸው ረዳ መግለጹ
  • መንግስት  የሠላም ድርድሩን ማድረግ እንደሚፈል በከፍተኛ ሁኔታ ሲያሳው እንደነበር

ሊንክ  –  https://www.dw.com/en/ethiopia-fighting-breaks-out-in-tigray-as-government-rebels-blame-

Washington Post

በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ‘መጠነ ሰፊ’ ጦርነት ቀሰቀሰ  ይላል።

የተነሱ ነጥቦች

  • ይህ መረጃ ለመጀመርያ ጊዜ የተሠማው ከህወሓት በክሥ መልክ እንድሆነ
  • ይህ እንደ አዲስ ያገረሸው ጦርነት የሠላም ድርድሩን ወደ ኋላ የሚገታ እንደሆነ
  • የኢትዮጵያ መንግስት ለወራት ከአፍሪካ ትልቁን ሠራዊት እንደገነባ
  • ከዚህ በፊት የህወሓት መሪ ድብረጽዮን ከመከላከያ ሠራዊት አባላት ጋር ሁለት ዙር የፊት ለፊት ምክክር/ ንግግር እንዳደረጉ መግልጸ እንደነበር
  • የትግራይ ወታደራዊ መዓከላዊ እዝ በሚል እንደ እንደ ሀገር ቆጥሮ መዘገብ
  • የህወሓት ሃይሎች ባሳለፍነው ሳምንት ጥቃት ሊደርስ እንደሚችል ማስጠንቀቃቸው
  • የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተርም አቶ ቴድሮ አድሓኖም ትግራይ ያለው ችግር በመንግስት ሆን ተሎ ተፈጦ የተባባሰ እንደሆነ

ሊንክ  –  https://www.washingtonpost.com/world/tigray-forces-allege-large-scale-ethiopia-offensive

Sudan Tribune    

  • ሱዳን ጁባ ከኢትዮጵያ ጋር በቀጥታ እንዲነጋገሩ ደቡብ ሱዳን ያቀረበችውን ሀሳብ እንደተቀበለች የሚገልጽ ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • ይህ ውሳኔ በደቡብ ሱዳን ጥረት እንደሆነ ውሳኔው ለቀጠናቸን ሥለም እጅድ ጠቃሚ መሆኑ
  • በስንግገሩ ሁለቱ ሀገራት  መካክል ሥላማዊው የሁለትዮሽ ግንኙነት እንደሚመለሥ መታመኑ

ሊንክ  –  https://sudantribune.com/article263171/

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *