Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ነሐሴ 14 ፣ | 2014 ዓ.ም – Aug 20 |2022

Bloomberg

የህወሓት ቡድን የፌደራል መንግስት ጦርነት ከፍቶብኛል ሲል መክሰሱን ነው ያስተጋባው።

የተነሱ ነጥቦች

  • እየተፈጠረ ያለው የሁሉቱም ወገን የእርስ በእርስ መወነጃጀል እስካሁን የሠላም ስምምነት ላይ እንዳይደረስ ማድረጉ
  • በቅርድቡ የመንግስት መከላከያ ሠራዊት በቦምብ ጥቃት አድርሶብኛል ሲል መክሰሱ
  • ኢትዮጵያን ከሱዳን ጋር የሚያዋስነው ሰፊ ለም የእርሻ መሬት ምዕራብ ትግራይ ከጎረቤት የአማራ ክልል በመጡ ሃይሎች በቁጥጥር ስር መዋሉ የሚሉት ዋና ዋና ነጥቦቹ ናቸው።

ሊንክ  –  https://www.bloomberg.com/news/articles/2022-08-19/flare-up-in-ethiopia-tensions-dulls-

Reuters

በትግራይ ውስጥ የክልሉን ህዝብ ግማሽ የሚሆኑ ዜጎች የምግብ ዕርዳታ ያስፈልጋቸዋል ሲል የዓለም ምግብ ፕሮግራም እንዳሳወቀ የሚዘግብ ነው።

የተነሱነጥቦች

  • በትግራይ ክልል የእርዳታ መጠን ከህዝቡ ቁጥር ጋር የማይመጣጠን እንደሆነ
  • የመሠረታዊ አገልግሎቶች መቋረጥ የህዝቡን ችግር እንዳባባሰ
  • በክልሉ የህክምና እጥረትም በከፈተኛ ሁኔታ እየተስተዋለ እንደሆነ
  • ሥላምን ለማስፈን ሁለቱ አካላት እንዲደራደሩ ለማድረግ ብዙ ጥረቶች እየተደረጉ ቢኖሩም ያለው ሁኔታ የድርድሩን ስኬት ጥርጣሬ ውስጥ የሚከት እየሆነ እንዳለ  የሚሉት ዋና ዋና ነጥቦቹ ናቸው።

ሊንክ  – https://www.reuters.com/world/africa/nearly-half-people-ethiopias-tigray-need-food-aid-

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *