Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ነሐሴ 13፣ | 2014 ዓ.ም – Aug 19 |2022

VOA

  • ህወሓት “ መንግስት ጥቃት ከፍቶብኛል በማለት ከሷል “ በማለት ሀሳቡን ያስተግባ ጽሁፍ ነው።

የተነሱነጥቦች

  • የህወሓት ሀይል ለወራት የቆየው የተናጠል የተኩስ አቁሙ እንደፈረሠና ያም በመንግስት በመሆኑ አዲስ ጦርነት እክፍታለሁ ማለቱ
  • አንድ ፍሰሐ አስግዶም የተባለች የህወሓት ቃአቀባይ ነኝ ያለች ሴት ለሚዲያ መንግስት በተለያዩ ቦታዎች በቦምብና በሌሎች ከባድ መሥርያዎች ውግያን በህወሓት ላይ እንደከፈተ መናገሯ
  • መንግስት ድርድር አደርጋለሁ እያለ ቢሆንም በመዘግየቱና እውነት ከሆነ በተባሉ የጦርነት ትንኮሳዎች የሠላም በር ላይከፈት እንደሚችል መገለጹ የሚሉት ዋና ዋና የጽሁፉ ነጥቦች ናቸው።

ሊንክ  –  https://www.voanews.com/a/tplf-alleges-government-attacks-in-ethiopia-s-tigray-region-l

Sudan Tribune

  • የኢትዮጵያ መንግስት ህወሓት  መንግስት “የተኩስ አቁሙ  አፈረሰው “ የሚለውን በማስተባበል ለህጋዊ የጋራ የተኩስ አቁም ስምምነት ጥሪ አቅርቧል ይላል።

የተነሱነጥቦች

  • ህወሓት መንግስት ተኩሶብኛል ለሚለውን ክሥ መልስ በመስጠት ህወሓት የሠላም ድርድሩ በምደናቀፍ  ለጦርነት ባለው ፍላጎት የተነሳ ይህን ፕሮፓጋንዳ መጀመሩን መግለጹ
  • ሀሓትም መንግስት ሠላም እንዲሰፍን አይፈልግና በትግራይ እመልሳለሁ በማለት የገባውን ቃል ተላልፏል በማለት ክሥ ማቅረቡ
  • መንግስት የህወሓትን ውንጀላ እንደማይቀበልና ለሠላም ድርድሩ አሁንም ዝግጁ መሆኑን መግለጹ
  • ድርድሩ እስካሁን ሊዝገይ የይ የቻለውም በሁለቱም በኩል ያሉት ያለመተማመን ሁኔታዎች የተነሳ እንደሆነ የሚሉት ዋና ዋና ነጥቦቹ ናቸው።

ሊንክ https://sudantribune.com/article262960/

 Reuters

  • የትግራይ ሀዝብ አጋማሽ የሚሆን ቁጥር ያለው ህዝብ ባሁኑ ሰዓት የምግብና የጤና አገልግሎቶች እርዳታ እንደሚያስፈልገው ነው የጻፈው። 

የተነሱነጥቦች

  • በክልሉ የነዳጅ እጥረት የተነሳ ለክልሉ ህዝብ እርዳታን የማክፋፈል ሥራን ለመሥራት የእርዳታ ሠራተኞች እንደተቸገሩ
  • እስካሁን የገባው እርዳታ መንግስት በራሱ በኩል ተኩስ ካቆመ  በኋላ መሆኑ
  • አሁንም በክልሉ ከፍተኛ የረሀብ አደጋ መኖሩን
  • ድርድሩም እስካሁን በሁለቱም ወገኖች ለድርድር ፍላጎት እንደሌለ በመግለጽ የማከሰሥ ሁኔታዎች የተነሳ መዘግየቱና አሁን ለመሳካቱ አጠራጣሩ ደረጃ ላይ መድረሱ

 ሊንክ- https://www.reuters.com/world/africa/nearly-half-people-ethiopias-tigray-need-food-aid-19/

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *