Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ነሐሴ 12፣ | 2014 ዓ.ም – Aug 18 |2022

Aljazeera

  • መንግስት በትግራይ ሠላም እንዲሰፍን እንደሚፈልግ የሠላም ማውረድ ሀሳብ እንዳቀረበ ነው የጻፈው።

  የተነሱነጥቦች

  • መንግስት ከህወሓት ጋር በስምምነት የተደገፈና ሁለቱንምም ወገን ያካተተ የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረሰ እንደሚፈልግ መግለጹ
  • የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ መንግስት ምንም አይነት የውይይት ፍላጎት አላሳየም በሚል ህወሓት የኮሚቴውን የተኩስ አቁም ስምምነት ሀሳብ አለመቀበሉን መግለጹ
  • የመንግስት ወታደሮች / መከላከያ የጦርነት ፍላጎት እንዳለውና ትንኮሳ እያደረገብን ነው ሲል የህወሓት ቃላቀባይ ጌታቸው ረዳ ትዊተር ላይ መጻፉ
  • የዓለም ጤና ድርጅር ውና ዳይሬክትሩ ዶክተር ቴድሮስ አድኀኖም የትግራይ ችግር ሆን ተብሎ የተደረገና የመንግስት የጭካኔ ድርጊት እንደሆነ አድርጎ መግለጹ

ሊንክ  –  https://www.aljazeera.com/news/2022/8/17/ethiopia-government-proposes-plan-for-peace-

AP News

  • ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ በትግራይ ላይ የሰጡት አስተያየት “ሥነ ምግባር የጎደለው ነው” በሚል እንዳጣጣለችው ነው የሚተርከው።

የተነሱነጥቦች

  • ዶክተር ቴድሮስ ጉዳዩ የዓለምን ትኩረት ያጣና ሆን ተብሎ መፈጸሙን የሚያሳይ ነው ማለቱ
  • መንግስት ግለሠቡ ራሱ የትግራይ ተወላጅ በመሆኑ
  • ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ወደ ክልሉ የሚገባው የእርዳታ መጠን ከፍ ያለ ቢሆን በቂ አይደለም እየተባለ መሆኑ
  • በክልሉ እርዳታ የማድረስ ሥራ ላይ ያሉት አካላትም ከፈተኛው እትረጥ የነዳጅ እንደሆነ መግለጻቸው

ሊንክ https://apnews.com/article/africa-united-nations-kenya-ethiopia-world-health-organization-9

The Guardian

  • የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ ዶክተር ቴድሮስ አድሓኖም በትግራይ ቀውስ የዓለማቀፍን ማህበረሠብ ግድየለሽነት ጥቁር በመሆን የመጣ እንደሆነ መናጋሩን ነው ያብራራው።

የተነሱነጥቦች

  • ቴድሮስ የትግራይ ችግር በራሡ በኢትዮጵያ መንግስት የተፈጸመ እንደሆነ መናገሩ
  • ዶክተሩ በዚህ ዓለም ላይ ያልታየና እሰቃቂ ጭካኔ በመንግስት የትግራይ ህዝብ ላይ ተፈጽሟል ማለቱ
  • ዶክተሩ የጋዜጠኞችን መከልከልም በማንሳት መንግስትን መውቀሳቸው
  • ክልሉ ከበባ ውስጥ ነው ያለው የሚለውን ክሥ አሁን ማንሳቱን
  • የዓለማቀፍ ማህበረሠብ ጥቁር በመሆናቸው ትኩረት እንደነፈገው መውቀሱ

ሊንክ- https://www.theguardian.com/world/2022/aug/18/tigray-

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *