Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

26  |  January 5.  2024

HORN OBSERVER

የመረጃው እንድምታ

በሶማሊያ ውስጥ የሚንቀሳቀሰውና ታጣቂ ሆኖ ከሶማሊያ መንግስት ጋራ በታቀራኒ የተሰለፈውን አልሸባብን አዲስ መግለጫ ይዞ የወጣበት ሲሆን በመግለጫው አልሸባብ ሀላፊ ነው ያለውን ግለሰብ ጠቅሶ በቅርቡ ከሶማሊያ ላይ arms embargo በየተባበሩት መንግስታት ምክርቤት lift የሚደረግ ከሆነ አዳደስ መሳሪያዎችን ለመታጠቅ እንዳቀዱ በመግለጫው የተካተተ መሆኑን ይጠቁማል፨ በዚህም አሸባሪ ቡድኑ አዳዲስ ምልምሎቹን ያስመረቀ ሲሆን ኢትዯጵያ ከሶማሊላንድ ጋራ የፈረመችውን የወደብ ስምምነት ከሶማሊያ መንግስት ጋራ የአቋም ልዩነት እንደሌለውና ለዉጊያም እንዲዘጋጁ ትእዛዝ ማስተላለፉ የሚገልጽ ነው።

ሊንክ፦ https://hornobserver.com/articles/2589/Al-Shabaab-displays-graduation-of-recruits-speaks-about-Russia-grain-and-Ethiopias-Red-Sea-desire

NATION

የመረጃው እንድምታ

የኢትዯጵያ እና የሶማሊላንድን የወደብ ሊዝ ስምምነት ተከትሎ የተለያዩ ሀገራት የአቋም መግለጫ ያወጡ ሲሆን AFP ያጠናቀረውን መረጃ ያወጣው Nation ከኢትዯጵያ አቋም በተቃራኒ የተሰለፉ ሀገራትን መግለጫ ሲሆን ስምምነቱን ካለመደገፋቸውም በላይ እንግሊዝን ጨምሮ በቀጠናው ያለውን ውጥረት እንዳሳሰባቸው መግለጫ ያወጡ ሀገራትን አቋም ይዞ ወጥቷል፨ በዚህም ኢንግሊዝ ለሶማሊያ ያላትን ድጋፍ እንደምሳሌ በመግለፅ፥ ሌሎች ሀገራትም ተመሳሳይ እርምጃ መውሰድ እንደሚገባቸው በሶማሊያ በኩል ጥሪ መቅረቡን የሚያስረዳ ነው።

ሊንክ ፦ https://nation.africa/africa/news/uk-urges-restraint-over-ethiopia-somaliland-deal–4482698

POST ONLINE MEDIA

የመረጃው እንድምታ

የኢትዯጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ 94 በመቶ የሚሆነውን ያህል መጠናቀቁን በኢትዯጰዕያ መንግስት በኩል ይፋ መደረጉን የሚያመላከት መረጃ ነው።

ሊንክ፦ https://www.poandpo.com/news/ethiopia-completes-94-of-grand-renaissance-dam/

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *