Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ጥቅምት 14 -2016 | Oct 25, 2023

The Africa Report

የመረጃው እንድምታ    

በዚህ ሚዲያ ሁለት መረጃዎች ወተዋል። የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሪ እጥረት አማካኝነት የጸሐይ ሀይል አማራጭ እንዳትጠቀም እያደረጋት እንደሆነ የሚገልጽ እና  የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ገብረእየሱስ የኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር በነበሩበት ጊዜ የህዝብን ሃብት ዘርፈዋል በሚል ምርመራ እየተካሄደባቸው እንደሆነ እንደሆነ የሚተነትን መረጃዎች ናቸው።

ሊንክ 1   –  https://www.theafricareport.com/325713/ethiopia-hard-currency-shortages-hamper-solar

Xinhua

የመረጃው እንድምታ    

የኢትዮጵያ መንግስት አወዛጋቢውን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ ከግብፅ እና ከሱዳን ጋር እየተካሄደ ባለው የሶስትዮሽ ድርድር የኢትዮጵያ መንግስት በድርድር ለመፍታት ያለውን ቁርጠኝነት እንዳረጋገጡ እና ድርድሩ የሶስቱ ሀገራት አጋርነታቸውን ለማጠናከር እና የአባይን ወንዝ ፍትሃዊ እና ምክንያታዊ አጠቃቀም ለማረጋገጥ የሚያደርጉት ሰፊ ጥረት አካል እንደሆነ ይሚገልጽ ነው።

ሊንክ   https://english.news.cn/20231025/6e0e52f9588349cf85cbc990cd2da1fe/c.html

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *