Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ሚያዚያ 30|  May 8, 2023

Almayadeen     

 የሱዳን ድንበር የለሽ ግጭት በሚል ርዕስ የወጣ ነው።

የተነሱ ነጥቦች

    • የሱዳኑ ግጭት ድንበሮችን አልፎው የመስፋፋት አዝማምያ እንዳለው
    • በግጭቱ ከሱዳን በሁሉም አቅጣጭ ወደ ሱዳን ጎረቤት ሀገራት የሱዳንም ሆኑ በዚያ ያሉ የሌሎች ሀገራት ዜጎች ድንበር በመሻገር እየተሰደዱ እንደሆነ
    • ቻድ የዚህ ግጭት ዋነኛ ሰለባ ልትሆን እንደምትችል።
    • ኢትዮጵያም ከሱዳን ጋር ከዚህ በፊት ባላት የድንበር እና የህዳሴ ግድብ ውዝግብ የተነሳ ግጭቱ ወደ ድንበሯም ሊስፋፋ እንደሚችል።
    • ከኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ጭምር ብዛት ያላቸው ኢትዮጵያውያንም በሱዳን እንዳሉ እንደሚታወቅ
    • ግጭቱ ባልተጠበቀ ሁኔታ በምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ሊስፋፋ እንደሚችል

    ሊንክ  – https://english.almayadeen.net/news/politics/sudan:-a-borderless-conflict

     DND

    • የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ከግንቦት 9-11 ፓኪስታንን እንደሚጎበኙ የሚገልጽ ጸሁፍ ነው ።

    የተነሱ ነጥቦች

    • ኢስላማባድ፣ ፓኪስታን፡ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ምስጋኑ አረጋ ከኦፊሴላዊው የልዑካን ቡድን ጋር ከግንቦት 9 እስከ 11 ቀን 2023 ፓኪስታንን  እንደሚጎበኙ ።
    • የጉብኝቱ ዋና ዋና ጉዳዮች በኢስላማባድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መከፈቱ እና በካራቺ እና በአዲስ አበባ መካከል የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀጥታ በረራዎች መጀመሩን  እንደሚጠቅሱ  ነው ።
    • በኢስላማባድ የሚገኘውን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ምስጋኑ አረጋ እና የፓኪስታን አቻቸው ሂና ራባኒ ካርን  እነደሚከፍቱ ነው።
    • የሲንዲ ዋና ሚኒስትር ይመርቃሉ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀጥታ በረራ ስራውን እየሰራ ነው።
    • በጉብኝቱ ወቅት ሁለቱ ወገኖች በንግድ እና በሳይንስና ቴክኖሎጂ ትብብር ላይ ያተኮሩ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ  እንደሚወያዩ ።
    • የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ጉብኝት በኢትዮጵያ እና በፓኪስታን መካከል ያለውን ወዳጅነት ለማጠናከር አዲስ መነቃቃትን ይፈጥራል ተብሎ  እንደሚጠበቅ ነው ።

    ሊንክ  https://dnd.com.pk/ethiopian-minister-of-state-for-foreign-affairs-to-visit-pakistan-on-may-9-

    About Post Author

    Leave a Reply

    Your email address will not be published. Required fields are marked *