Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

የካቲት 4፣ | 2015 ዓ.ም – Feb. 12 | 2023

Reuters  

  • በኢትዮጵያ የቤተ ክርስቲያን የውስጥ መቃቃር ወደ ብጥብጥ ከተቀየረ በኋላ የማህበራዊ ሚዲያ የኢንተርኔት ግንኙነት እንደተገደበ የሚገልጽ ነው።

  የተነሱ ነጥቦች

  • በኢትዮጵያ የማህበራዊ ድረ-ገጾች ተደራሽነት መዘጋቱን የኢንተርኔት ተቆጣጣሪው ኔትብሎክስ እንዳስታወቀ።
  • ህዝባዊ ተቃውሞው በኦሮምያ ክልል የተቀሰቀሰው ባለፈው ወር ሶስት የቤተክርስቲያኒቱ አስተዳዳሪዎች ሊቀ ጳጳስ እንደሆኑ በማወጅ የራሳቸው አዲስ ሲኖዶስ በማቋቋም እንደሆነ
  • ይህን ድርጊት አንዳንድ ተቃዋሚዎች እርምጃቸውን ሲቃወሙ ሌሎች ደግሞ እንደደገፉ የሚያነሱት ዋና ዋና የመረጃው ነጥቦች ናቸው።

ሊንክ   – https://www.reuters.com/world/africa/social-media-restricted-ethiopia-after-church-rift-turns-violent-2023-02-10/

  Jurist

  • የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ከኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ወደ አደባባይ በወጡ ሰዎች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ተመጣጣኝ አይደለም ማለቱን የተነተን ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን አርብ ዕለት ከሀገሪቱ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በከዱ ሰዎች በሀይማኖቱ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ኢፍትሐዊ ድርጊት እንደሆነ
  •  በኮሚሽኑ ሰልፈኞች ላይ የተወሰደው ሃይል ያልተመጣጠነ ነው ሲል ገልጾ እየታየ ያለው ግጭት የእምነት ነፃነትን በሚያጎለብት መንገድ ሊፈታ እንደሚችል መግለጹ
  • ከቤተክርስቲያኑ ጋር በመተባበር ብዚዎች ወደ አደባባይ በመውጣታቸው በተፈጠሩ አለመግባባቶች ሰዎች እንደሞቱ
  • ኮሚሽኑ የኢትዮጵያ መንግስት የተሳሳቱ መረጃዎችን ሊሰራጭ ስለሚችል የማህበራዊ ሚዲያ ጦርነቱን ሊያባብሰው ከሚችለው አደጋዎችና እርምጃዎች እንዲጠነቀቅ መምከሩ
  • ኮሚሽኑ መንግስት በግጭቱ ላይ የሚያካሂዱትን መደበኛ ምርመራ ከማድረግ በተጨማሪ የማህበራዊ ሚዲያ ኩባንያዎችን እንዲያማክር እንደጠየቀ  የሙሉና የመሳሰሉት የመረጃዎች ይዘት ሀሳቦች ናቸው።

ሊንክ   https://www.jurist.org/news/2023/02/violence-against-defectors-of-orthodox-church-is-disproportionate-says-ethiopia-human-rights-commission/

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *