የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች
ታኅሳሥ 11፣ | 2015 ዓ.ም – Dec 20 | 2022
Bbc
- በመንግስት እና በህወሓት መካከል በነበረው ግጭት ህፃናት ላይ ጥቁር ጠባሰ ጥሎ ማለፉን የሚናገር የጸሁፍ ዘገባ ነው ።
የተነሱ ነጥቦች
- ዘገባው እንደሚለው ሃፍቶም የሚባል ህፃን አምስት ዓመት ሲሆነው እሱም እንደስሙ ሀብታም የሚለው ቃል አሁን ላይ ያለው ሁኔታ እንደማይገልፅው መሆኑን ።
- በትግራይ ክልል ለሁለት አመታት የዘለቀው የእርስ በርስ ጦርነት የእለት ከእለት የረሃብ እና የምግብ እጦት እየጨመረ መሆኑን ።
- በመንግስት እና በህወሓት መካከል የነበረው ግጭት አሁን ላይ የሰላም ስምምነት ቢያገኝም የግጭቱ አሻራ አሁንም እንዳለ ነው ።
- የመንግስታቱ ድርጅት በትግራይ ውስጥ ከአምስት አመት በታች ከሆኑ ህጻናት መካከል አንዱ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት እንዳለበት መገመቱን ።
- በመንግስት እና በህወሓት መካካል በነበረው ግጭት የመንግስት ባለስልጣናት ወደ ትግራይ ክልል የሚደረገውን እርዳታ በመገደብ እርዳታው ውጤታማ እንዳይሆን አርጎታል ማለቱን ።
ሊንክ https://www.bbc.com/news/world-africa-63994851
Voa
- የኢትዮጵያውያን የሰላማዊ ሰልፍ ተስፋ እና ስጋት በሚል መወያየታቸውን የሚዘግብ ጹሁፍ ነው ።
የተነሱ ነጥቦች
- በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ደካማ የሰላም ስምምነት ይፈጠር እንደሆነ ለማየት በጉጉት መመልከታቸውን ።
- በተጨማሪ የዲያስፖራ ቡድን በዋሽንግተን ቪኦኤ ዋና መሥሪያ ቤት የከተማ አዳራሽ ውይይት ለማድረግ መሰብሰቡን ።
- ኢትዮጵያ የሰላም ጎዳናዎች በቴሌቭዥን የተላለፈው ዝግጅት ከበርካታ ብሔረሰቦች የተውጣጡ አክቲቪስቶችን፣ ምሁራንን እና ሌሎችንም በማሰባሰብ ሀገሪቱን ስላፈራረሰው ለሁለት ዓመታት የዘለቀውን ግጭት ለመናገገር ያደረጉት ያልተለመደ አጋጣሚ መሆኑን ።
- አሁን ላይ የተደረገው ስብሰባ ተሳታፊዎቹ እንደዚህ አይነት ግልጽ ውይይት በጣም አስፈላጊ ነው ማለታቸውን ።
- በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ቀንድ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ልዩ ባለሙያተኛ የሆኑት ተወያዮቹ መገሸታቸውን ።
- ከተወያዮቸሁ አካል አቶ ኤታና ሀብቴ እንደተናገሩት ከብሔር ክፍፍል አልፈው ለመቀጠል ክርክር እና ግልጽነት ለማግኘት መደራደር አስፈላጊ ነው ማለታቸውን ።
- አቶ ኤታና እንደሚሉት በአገሪቱ ያለው ችግር በአንድ ወይም በሁለት ቀን ውስጥ የተጀመረ ነገር አለመሆኑን ።
- በተጨማሪም እንዲ ሲሉ መናገራቸውን በአንድ ቀን ውስጥ የተከሰተው ችግር በአንድ ቀን ውስጥ ሊፈታ እንደሚችል።
- ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት ችግሮች ከ150 ዓመታት በፊት የተፈጠሩ መሆናቸውን መናገራቸውን ።
- መአዛ ገብረመድህን ትግራዋይ አክቲቪስት ተመራማሪ እና የሰብአዊ መብት ተሟጋች ከተወያዮቹ አንዷ መሆናቸውን ።
- በትግራይ ክልል ግጭት ከተቀሰቀሰበት ጊዜ ጀምሮ ህዝባዊ ተቃውሞዎችን በማዘጋጀት በሃገሯ ስለተፈጸመው ግፍ መናገሯን ።
- መአዛ እንደተናገረችው በሎሳንጀለስ በተካሄደው ሰልፍ ላይ አንድ ሰው ሽጉጥ እንደደቀነባት እና የግድያ ዛቻ ሊደርስባት እንደነበረ ስብሰባው ላይ ከ ተጠቀሰው አንዱ ነው ።
- በተጨማሪም ትላለች በትግራይ ከደረሰው አሰቃቂ ድርጊት ጋር ሲወዳደር ምንም እንዳልሆነ ገርሞኛል ማለቷን ።
- “ጦርነቱ ምን ያህል መጥፎ እንደሆነ የሰማነው ሳይሆን የኖርነው ነው ስትል እንደተናገረች ።
ሊንክ https://www.voanews.com/a/ethiopians-voice-hopes-and-fears-about-peace-pr
Aljazeera
- የኢትዮጵያ ትልቁ ባንክ በትግራይ ውስጥ አገልግሎት መጀመሩን የሚናገር የቪዲዮ ዘገባ ነው ።
የተነሱ ነጥቦች
- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዓመት በላይ ከተቋረጠ በኋላ በሽሬ አላማጣ እና ኮረም ቅርንጫፎችን መክፈቱን ማስታወቁን ።
- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በትግራይ ክልል ግጭት በተከሰተባቸው አንዳንድ ከተሞች የፋይናንስ አገልግሎት መጀመሩን መገለጹን ።
- በነበረው ግጭት ምክንያት ከአንድ አመት በላይ በዘለቀው አገልግሎት ነዋሪዎቹ ገንዘባቸውን እንዲያገኙ ማስቻሉን ።
- በመንግስት እና በህወሓት መካከል በነበረው ግጭት ምክንያት የትግራይ ክልል ወደ ሰላም ቀጠና ለመመለስ በተደረገው ስምምነት መፈራረም ተከትሎ መሆኑን ነው ።
- በቅርብ ጊዜ የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በሽሬ አላማጣ እና ኮረም ከተሞች ያሉን ቅርንጫፎች ከውጭ እና ከሀገር ውስጥ የተላከ ገንዘብ መቀበል እንዲሁም ገንዘብ ማስገባት ጀምረዋል ማለቱን የሀገሪቱ ትልቁ ባንክ በመግለጫው መግለጹን ።
- ባንካችን በሰሜናዊው የሀገሪቱ ክፍል በተፈጠረው አለመረጋጋት ምክንያት የባንክ አገልግሎቱን ለማቆም መገደዱን መግለጫው መግለጹን ።
ሊንክ https://www.aljazeera.com/news/2022/12/20/ethiopias-biggest-bank-resumes-se
Atalayar
- ኢትዮጵያ እና ሱዳን በአልፋሻጋ የድንበር ውዝግብ በቁጥጥር ስር የዋሉ 62 እስረኞችን መለዋወጣቸውን የሚዘግብ ዘገባ ነው
የተነሱ ነጥቦች
- በ2020 የተቀሰቀሰውን የድንበር ግጭት ለመፍታት 53 የኢትዮጵያ ወታደራዊ ሃይሎች በሰባት ሱዳናውያን እና በሁለት ሱዳናውያን ወታደሮች ምትክ የተደረገው ልውውጥ በቀይ መስቀል የተደገፈ እንደነበረ ነው።
- ካርቱም እና አዲስ አበባ በአል-ፋሻጋ የድንበር ውዝግብ ለመታረቅ አንድ እርምጃ ቅርብ መሆናቸውን ።
- በሰሜን ምስራቅ ሱዳን ውስጥ በነዳጅ ክምችት የበለፀገ እና በህጋዊ መንገድ በካርቱም ቁጥጥር ስር መሆኑን ።
- ነገር ግን ምንም እንኳን በተግባር የኢትዮጵያ ብሄር ተወላጅ የሆኑ አማሮች የሚኖሩበት በጣም ለም መሬት ያለው ክልል እንደሆነ ።
- የሱዳን ታጣቂ ሃይሎች እና የኢትዮጵያ አቻቸው አባላት ሁለቱን ሀገራት የ62 እስረኞች ልውውጥ የተደረገ መሆነን ግልፅ መደረጉን ።
- ሱዳን ከሰኞ ኦፕሬሽን በኋላ የሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ስለ ልውውጡ ዝርዝር መግለጫ የሰጠ ሲሆን ፓርቲዎቹ በመገናኘት በአለም አቀፍ ቀይ መስቀል አስተባባሪነት 62ቱን እንዳስረከበ መናገሩን ገልፆል ።
ሊንክ https://atalayar.com/en/content/ethiopia-and-sudan-exchange-62-prisoners-captured-