Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ታኅሳሥ 6፣ | 2015 ዓ.ም – Dec 15 | 2022

Reuters

  • የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ በትግራይ ጦርነት አጎታቸው እንደተገደሉ መግለጻቸውን የሚመለከት ትንተና ነው።

 የተነሱ ነጥቦች

  • በትግራይ ጦርነት አጎታቸው እንደተገደለባቸው የዓለም ጤና ድርጅት መሪ ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም መግለጻቸው
  • የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ገብረእየሱስ የትግራይ ተወላጅ የሆኑ የቀድሞ የኢትዮጵያ ሚኒስቴር ሚኒስትር በአስር ሺዎች የሚቆጠሩትን ለሞቱበት እና ሚሊዮኖችን ለቀሰቀሰው ግጭት የኢትዮጵያን መንግስት ሚናን መተቸታቸው
  • ስምምነቱ ጦርነቱ እንዲቆ ቢያደርግም ነገር ግን አጎታቸው በጦርነቱ መሞታቸው ለሀዘን እንደዳረጋቸው መግለጻቸው
  • አጎታቸው የተገደሉትም በጦርነቱ በተሳተፉ ኤርትራ ሠራዊት እንደሆነ መግለጻቸው የሚሉት ዋና ዋና ነጥቦቹ ናቸው።

ሊንክ   https://www.reuters.com/world/africa/who-chief-says-his-uncle-was-murdered-ethio

 BBC

  • ፕሮፌሰር መዓረግ አብረሐ  በተባለ ግለሠብ  ሀሳብ መሠረት የቀረበ ሜታ በኢትዮጵያ የጥላችን ንግግርና ብጥብጥን በማቀጣጠል እንደከሰሠ  ይገልጻል።

የተነሱ ነጥቦች

  • የፌስቡክ ስልተ ቀመር/ algorism/  በኢትዮጵያ የእርስ በርስ ጦርነት ወቅት የሚታየውን የጥላቻ እና የአመፅ ስርጭት እንዲባባስ ረድቷል ሲል የህግ ክስ እንደቀረበበት
  • በፌስቡክ ጽሁፎች ላይ ጥቃት ከደረሰበት በኋላ በጥይት ተመትቶ የተገደለው ኢትዮጵያዊው አብርሀም መአረግ በሜታ ላይ ክስ ከመሰረቱት መካከል አንዱ  እንደሆነ
  • የጥላቻ ንግግሮች እና የሁከት ቅስቀሳዎች ከፌስቡክ መድረክ ህግጋቶች ጋር የሚቃረኑ እንደነበሩና ሜታ ግን ችላ በማለት እንዳሳለፋቸው።

ሊንክ    https://www.bbc.com/news/technology-63938628

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *