Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ታኅሳሥ 4፣ | 2015 ዓ.ም – Dec 13 | 2022

Aljazeera

  • መሀሪ ታደለ በተባለ ግለሠብ የቀረበ በኢትዮጵያ በሰላም ስምምነት ሽፋን ፍትህ መጥፋት የለበትም የሚል ሀሳብ የሚያንጸባርቅ ሪፖርት ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • በኢትዮጵያ ውስጥ የጦር ወንጀለኞችን ተጠያቂ ማድረግ የሀገሪቱን ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ ብቸኛው መንገድ እንዳሆነ
  • የአለም አቀፉ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ መንግስት እና በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሀት) መካከል በፕሪቶሪያ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት በአንድ ድምፅ እንደተቀበለው
  •  ነገር ግን ስምምነቱ አወንታዊ እርምጃ ቢሆንም፣ ተኩስን ለማስቆም ያለመ ቢሆንም ስምምነቱ  አንዳንድ ከባድ ጥያቄዎች እንደሚቀሩ
  • በተለይም በትግራይ ለተፈፀሙት የጦር ወንጀሎች እና በሰው ልጆች ላይ ለሚፈጸሙ ወንጀሎች ተጠያቂነት ጉዳይ ትኩረት እንዳላገኘ
  • ሆኖም የሰላም ስምምነቱ ፍትሕ ለሚሹ በጥቃቱ ሰለባ ለሆኑት ብዙም እንዳልጠቀመ የሚሉት ዋና ዋና ነጥቦች ናቸው።

ሊንክ    – https://www.aljazeera.com/opinions/2022/12/13/justice-in-ethiopia-must-not-be-

Ahram Online

  • በኢትዮጵያ የዋጋ ግሽበት እየተባባሰ እንደሆነ ነገር ግን የሠራተኞች ደሞዝ እንዳልጨምረና ሀገሪቷን እንዳስጨነቃት የሚተነትን ነው።

የተነሱነጥቦች

  • “ከደመወዛችን በስተቀር ሁሉም ነገር እየጨመረ ነው” በሚል የአንድ ሪፖርተር ግለሠብ ሀሳብ ለAFP  በሰጠው ሀሳብ እደቀረበ  
  • የአፍሪካ ቀንድ አገር እያሽቆለቆለ ካለው የዋጋ ንረት እና የኢኮኖሚ ውድቀትን ተከትሎ ኢትዮጵያ ከፈተኛ ውጥረት ውስጥ መግባቷ
  • ከሸቀጦች በተለይ ምግብ ላይ እየታየ ያለው የዋጋ ንረት ከፍተኛ እንደሆነ
  • ለዚህ አነድኛ ምክንያት በኢትዮጵያ የነበረው ጥርነት ጫና እንደሆነ የሚገልጹት ዋና ዋና ነጥቦቹ ናቸው

ሊንክ   – https://english.ahram.org.eg/News/482493.aspx

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *