Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ሕዳር 12፣ | 2015 ዓ.ም – Nov 21 | 2022

Sudan Tribune

  • የሱዳንና የኢትዮጵያ  የስለላ ኤጀንሲዎች ትብብርን ለማጠናከር ተስማሙ በሚል ርዕስ  የሁለቱን ሀገራት የደህንነት ተቋማት ለጋራ ሥራ ማጠናከርያ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ዙርያ  የተጻፈ ነው።

 የተነሱ ነጥቦች

  • የሁለቱ ሀገራት የድህንነት ተቋማት የተፈራረሙት በጋራ በሚደረገው የሽብርተኝነትን መዋጋት ሥራን በተጠናከረ መልኩ ለመሥራት እንደሆነ
  • ሁለቱ ወገኖች በጋራ ስልጠናና ልምድ ልውውጥ ዙሪያ በትብብር ለመስራት፣ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት፣ የተደራጁ ወንጀሎችን እና ጊዜያዊ ኢኮኖሚያዊ ወንጀሎችን በጋራ ለመስራት እና የሁለቱን ሀገራት ዜጎች ጉዳይ ለመፍታት እንደተስማሙ
  • ኢትዮጵያ ካርቱምን ወያኔን እንደምትደግፍና በምስራቅ ሱዳን በሚገኙ የስደተኛ ካምፖች ውስጥ እንዲጠለሉ ፈቅዳለች በማለት ስትከስ እንደነበር።

ሊንክ   –  https://sudantribune.com/article267068/

 Xinhua

  • በቻይና የተደገፈ የሳይንስ ሙዚየም በኢትዮጵያ የሳይንስ ወዳጆችን ልብ አሸንፏል ይላል።

 የተነሱ ነጥቦች

  • ሙዝየሙ በዓይነቱ ከአፍሪካ የመጀመርያው እንደሆነና ብዙ አድናቆትን ያተረፈ እንደሆነ
  • በጥቂት ሳምንታት ብዙ ጎብኚዎች ያስተናገደ እንደሆነ
  • ከኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ሙዚየሙ ከጥቅምት 4 ቀን ጀምሮ በይፋ ከተከፈተ በኋላ ከ700,000 በላይ የሳይንስ ጎብኚዎች ከኢትዮጵያ እና ከሱዳን እንደጎበኙት
  • ሙዝየሙ የኢትዮጵያን እድገትና ልማት የሚደግፉ ሳይንሳዊ ፈጠራዎች የሚታሰቡበት እና የሚወለዱበት መድረክ ሆኖ ያገለግላል ተብሎ እንደሚጠበቅ
  • የሳይንስ ሙዚየሙ በቻይና የተደገፈ የአዲስ አበባ ወንዝ ዳር አረንጓዴ ልማት ፕሮጀክት ምዕራፍ ሁለት ዋና አካል እንደሆነ

ሊንክ – https://english.news.cn/20221121/5f2a44a607b447799881c93cf218509b/c.html

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *