Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

  ጥቅምት 3፣ | 2015 ዓ.ም – Oct 13 | 2022

BBC

  • ሰላማዊ ዜጎች በግጭቱ ውስጥ እየተሳተፉ እንደሆነ በመቀሌ ያለው ሁኔታ እንደሚያሳይ የሚተነትን ነው።

 የተነሱ ነጥቦች

  • የህወሓት አመራር ከዚህ በፊት ሰዎች ወደ ጦርነቱ እንዲገቡ አስገድደዋል በሚል ተከሰው የነበረ ቢሆንም አሁንም አዲስ የምልመላ ዘመቻ መጀመራቸው።
  • ከኢትዮጵያ መንግስት ጎን በመሆን ወደ ጦርነት በገባችው ኤርትራ ላይም ተመሳሳይ ክስ እንደቀረበ
  • ሚዲያው መረጃዉንም በትግራይ መቀሌ ካላ አንድ ጋዜጠኛ እንዳገኘ
  • ያሳላፍነው ሳምንት የህወሓት አመራሮች ማንኛውም የትግራይ ተወላጅ ወደ ጦር ግንባር እንዲዘምት ጥሪ እንዳቀረበ
  • በትግራይ ክልል ወደ ጦር ግንባር ያላመዝመት እንደ ነውር እንደሚቆጠር
  • በህወሓት ጥሪ መሠረት ህጻናትን ጭምሮ ለመሠለፍ ፈቃድኘ እንደሆኑና መብታቸውን ለማስከበር እንደሚዋጉ በማሠብ እንደሆነ
  • በክልሉ በምግብና መድሐኒት እጦት ሠዎች እየሞቱ እንደሆነ
  • በመሚወሰደው የአየር ጥቃት እርምጃም ነጹሀን ሠዎች እየሞቱ እንደሆነ የሚሉገልጽት ዋና ዋና ነጥቦቹ ናቸው።

ሊንክ  – https://www.bbc.com/news/world-africa-63220323

Reuters

  •  አሜሪካ በኢትዮጵይ እንደ አዲ የተቀሰቀሰው ጦርነት እንዳሳሰባት መግለጿን ነው የጻፍው።

የተነሱነጥቦች

  • ይህ የተነገረው አሜሪካ ብቻ ሳትሆን አምስት ሌሎች ሀገራት ጋር በትብብር ባወጡት መግለጫ እንደሆነ (ከከብሪታንያ, ጀርመን, አውስትራሊያ, ዴንማርክ እና ኔዘርላንድስ ጋር በትብብር ) እንደሆነ
  • ይህም በትግራይ ህዝብን ማሥራብ እንደጦር መሣርያ መጠቀም በመኖሩ የተነሳ  እንደሆነ
  • የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ባወጣው የጋራ መግለጫ መሠረትም፣ ሁሉም የውጭ ተዋናዮች ግጭቱን የሚያባብሱ ድርጊቶችን እንዲያቆሙ ዩናይትድ ስቴትስ እንደጠየቀች የሚሉገልጽት ዋና ዋና ነጥቦቹ ናቸው።

ሊንክ https://www.reuters.com/world/africa/us-others-concerned-about-escalating-viol

The defense post  

  • ምዕራባውያን ሃይሎች ኢትዮጵያንና  ህወሓትን ወደ ሰላም ንግግር እንዲገቡ አሳሰቡ ይላል።

የተነሱነጥቦች

  • አሜሪካና ሌሎች ምዕራባውያን ኃያላን መንግሥታት የኢትዮጵያ መንግሥት እና ህወሓት በአፍሪካ ኅብረት የሚመራ የሰላም ድርድር እንዲጀምሩ በማሳሰብም ዳግም ግጭት ከቀጠለ ሰብዓዊ አደጋዎችን እንዳይባባሱ ማጠንቀቃቸው
  • ሁሉም ወገን የሚደረጉ ተገቢ ወዳልሆኑ እርምጃዎችን እድናይገቡ አሜሪካ ማስጠንቀቋ
  • ህወሓትም ከረጅም ጊዜ እምቤታ በኋላ አሁን በአፍሪካ ህብረት የተጠራውን ድርድሩ መቀበሉ የሚሉት ዋና ዋና ነጥቦች ናቸው።

ሊንክ https://www.thedefensepost.com/2022/10/12/west-ethiopia-peace-talks/

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *