Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

መስከረም 15፣ | 2015 ዓ.ም – SEP 25 | 2022

Voa

  • በትግራይ ክልል ባለው ጦርነት ለህፃናት ሊሰጥ የነበረውን ክትባቶችን እንደተስተጎጎሉ የሚተነትን ነው ።

 የተነሱ ነጥቦች

  • በትግራይ ክልል እንደ ኩፍኝ ቴታነስ እና ደረቅ ሳል ያሉ ገዳይ በሽታዎች እየተበራከቱ መሆናቸውን ።
  • የእርስ በእርስ ጦርነት መባባሱን የክትባት መጠኑ በከፍተኛ ሁኔታ  እንዲቀንስ  ማድረጉን ።
  • ከዚህ በፊት ሲሰጥ የነበረው የህጻናት ክትባት አስር በመቶ መውረዱን ከትግራይ ጤና ቢሮ የተገኘው መረጃ እንደሚያሳይ  ።
  • የክትባቱን መጠን ለመጨመር ለዓመታት ያደረገውን ጥረት በጦርነቱ ምክንያት ውድቅ  እንዳደረገው ።
  • ለአለም አቀፍ የክትባት ቡድን ጋቪ በፃፈው ደብዳቤ በጦርነቱ ምክንያት ህፃናት ጤናማ እና ደስተኛ እንዲሆኑ የነበራቸው ተስፋ እንደጨለመ መፃፉን ።
  • በደብዳቤው ላይ በኢትዮጵያ መንግስት ታጣቂዎች በትግራይ ላይ ያደረሱት ጥቃት የአቅርቦት እጥረት መኖሩ የክትባት መጠኑን እንዲቀንስ አድርጓል ብሏል።
  •  የትግራይ ኤጀንሲም የመብራት መቆራረጥ የክትባት አቅርቦት ሰንሰለት መቋረጡን መናገራቸውን ።
  • ኤጀንሲው አክሎም በገጠር የሚኖሩ ሰዎች ወደ ጤና ጣቢያዎች ለመድረስ አስቸጋሪ እንደሆነባቸው ።
  • ጦርነቱ እንደገና ከተጀመረ ወዲህ የሰብአዊ መብት ተደራሽነት ተቋርጧል ሲሉ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ባለሙያዎች  መናገራቸውን ።

ሊንክ    https://learningenglish.voanews.com/a/deadly-diseases-rise-as-war-limits-vaccinations-in-

Sudan tribune

  • የግብፅ መንግስት አል ሲሲ ስለ አባይ ግድብ ጉዳይ መወያየታቸውን  የሚተነትን ዘገባ ነው ።

የተነሱ ነጥቦች

  • የግብፅ ፕሬዝዳንት እና የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት መሪ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ በሁለትዮሽ ግንኙነት እና ቀጠናዊ ጉዳዩች ላይ በግብፅ መወያየታቸውን ።
  • አብደልፈታህ አል-ቡርሃን ከኒውዮርክ ወደ ካርቱም ሲመለሱ ግብፅ ገብተው ከ አብዱልፈታህ አልሲሲጋር መነጋገራቸውን ።
  • የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ደህንነት እና ወታደራዊ ትብብር እንዲሁም በንግድ እና ኢኮኖሚ ትብብር ዙሪያ መወያየታቸውን ።
  • የግብፅ ፕሬዝዳንት ከውይይቱ በኋላ በሰጡት መግለጫ የሁለቱን ወንድማማች አገሮች በፀጥታ፣ በወታደራዊ፣ በኢኮኖሚ እና በንግድ ደረጃ ያለውን ጥቅም ለማስከበር አስተዋፅዖ በሚያደርግ መልኩ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር እንደሚፈልጉ አልሲሲ  መግለፃቸውን ።
  • የግብፅ ፕሬዝዳንት ቃል አቀባይ በበኩላቸው ስብሰባው የህዳሴውን ግድብ ጨምሮ በጋራ ጥቅም ላይ በሚውሉ ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ የተከሰቱትን የቅርብ ጊዜ ለውጦች  መገምገሙን  ።
  • በተጨማሪም በዚህ ረገድ በሚቀጥሉት ጊዜያት የተጠናከረ ምክክር እና የጋራ ትብብር ለመቀጠል ተስማምተዋል ሲል  በአጽኖት ማስቀመጡን ።

ሊንክ   https://sudantribune.com/article264506/

The east African

  • የኤርትራ አዲስ ብጥብጥ  የተበሳጨው የህወሓት ሀይል የሚል ትንተና ነው

የተነሱ ነጥቦች

  • የመንግስት እና የህወሓት ግጭት አስታራቂዎች ለማስታረቅ የማይችሉበትን ሁኔታ መሆናቸውን  እንዳስከፋቸው መግለፃቸውን  ።
  • በመንግስት እና በህወሓተ መካከል ያለውን በሰላማዊ  መንገድ ምንም አይነት መፍትሄ እንደሌላው የሚያሳይ ነው ።
  • የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሀመር በሚዲያ ገለጻ ላይ እንደተናገሩት ሁለቱም ፓርቲዎች በምን ያህል ፍጥነት ትጥቃቸውን እንደሚያስቀምጡ እርግጠኛ  እንዳልሆኑ ነው ።
  • ኢትዮጵያ በትግራይ ያለውን ጦርነት እንድታቆም አለም አቀፉ ማህበረሰብ ከአፍሪካ ህብረት ጋር እየሰራ መሆኑን ሚስተር ሀመር መናገራቸውን ።
  • የኤርትራ መንግስት አሁን ላይ በትግራይ አካባቢዎችን እየወረሩ መሆኑን እና የአለም አቀፍ ማህበረሰብ ሙሉ በሙሉ እያወገዘች እንዳለ
  • በተጨማሪ የኤርትራ መንግስት ባለፈው አምት ላይ የትግራይን ክልል ለቆ እንዲወጣ  ግፊት እንደተደረገበት ።

ሊንክ   https://www.theeastafrican.co.ke/tea/rest-of-africa/mediators-in-addis-tigray-conflict-by-n

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *