Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

መስከረም 9፣ | 2015 ዓ.ም – SEP 19 | 2022

Aljazeera

  • የኢትዮጵያን የሰላም ሂደት ያቆመው ምንድን ነው የሚል ነው ።

የተነሱ ነጥቦች

  •  በፌዴራል መንግስት እና በህወሓት ታጣቂዎች መካከል ጦርነት  መቀስቀሱን ።
  • ጦርነቱ ለአምስት ወራት የቆየውን የተኩስ አቁም ስምምነት ካቆመ በኋላ እስከ አዲሱ አመት ምንም አይነት ለውጥ አለመታየቱን ።
  • ባለፈው በመቀሌ ከተማ የአየር ጥቃት እንደደረሰና በጥቃቱ አስር ሰዎች መሞታቸውን ።
  • በጥቃቱ አሁንም ብዙ ሰዎች እየሞቱ እና እየቆሰሉ እንደሆነ የሚያሳይ ለ መሆኑን  ።
  • የህወሓት ሀይሎች እና የኢትዮጵያ መንግስት ለተፈጠረው ግጭት እርስበርስ ተጠያቂ መደራረጋቸውን ።
  • ጦርነቱ በከባድ ውጊያ ውስጥ እንደሆነና አሁን ላይ የሰላም ተስፋዎችን አደጋ ላይ መጣሉን ።
  • በመቀሌ ሆስፒታል የቀዶ ጥገና ሀኪም ዶክተር ፋሲካ አምደስስላሴ ለአልጀዚራ እንደተናገሩት የሞቱት ሰዎች እና የቆሰሉት ቁጥራቸው እይጨመረ መሆኑን ።

ሊንክ     https://www.aljazeera.com/news/2022/9/18/what-stagnated-the-ethiopia-peace-process

Alaraby

  • ኤርትራ  በጦርነቱ ኢትዮጵያን ለመርዳት ወታደሮቿን ወደ ኢትዮጵያ እየላከች እንደሆነ  አክቲቪስቶች እና የአለም አቀፍ ማህበረሠብ መሪዎች እየገለጹ እንደሆነ የተጻፈ ነው።

  የተነሱ ነጠቦች

  • ኤርትራ ታጣቂ ኃይሏን እያሰባሰበችና  ወደ ኢትዮጵያ  እየላከች እንደሆነ።
  •  ኤርትራ ጦር ወደ ጎሮቤት ትግራይ ጦርነት  ለተጎዱ ሰዎች ለመርዳት ነው ሲሉ አክቲቪስቶችና አለማቀፍ ባለስልጣናት  መግለፃቸውን ።
  • የኤርትራ የመብት ተሟጋች ሜሮን እስጢፋኖስ ለአሶሼትድ ፕሬስ እንደተናገረችው ወደ ትግራይ ክልል የተላኩ ኤርትራዊያን ድምፃቸው እየተሰማ እንዳልሆነ ።
  • የኤርትራ የስደተኞች መብት ተነሳሽነት ዳይሬክተር ሜሮን  እንደገለፀችው ክልላችን ለትውልድ በቂ ደም እንዳይኖረው ሁሉ ይህ አሳዛኝ ጦርነት እንደሆነ መናገሯን ።
  • በኤርትራ የሚገኙ የአይን እማኞች እንደተናገሩት ተማሪዎችን እና የመንግስት ሰራተኞችን ጨምሮ ሰዎች በመላ አገሪቱ እየተለቀሙ ወደ ሰራዊቱ እንደሚገቡ ።
  • ኤርትራ ከአለም ገለልተኛ ከሆኑ ሀገራት አንዷ የሆነችው ኤርትራ እድሜያቸው ከ18 እስከ 40 ዓመት ለሆኑ ዜጎቿ ወታደራዊ አገልግሎትለ እንደምትሰጥ ።

ሊንክ     https://english.alaraby.co.uk/news/tigray-eritrea-appears-be-sending-soldiers-ethiopia

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *