Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

መስከረም 6፣ | 2015 ዓ.ም – SEP 16 | 2022

Alaraby

  • የህወሓት ሀይሎች ለድርድር እየጠየቁ  ባሉበት ወቅት ከመንግስት ጋር ወታደራዊ ፍጥጫው እንዳልተቋረጡ ነው የተጻፈው።

የተነሱ ነጥቦች

  • በመንግስት እና በህወሓት ሀይሎች መካከል ያለው ወታደራዊ ፍጥጫ ያለማቋረጥ መቀጠሉን ።
  • ለአምስት ወራት የቆየው እርቅ አሁን ላይ ወደ ጦርነት እንደገና መጀመሩን ።
  • በመንግስት እና በህወሓት ሀይሎች መካካል ያለው ጦርነት እየተባባሱ መምጣታቸውን ።
  • በህወሓት እና በመንግስት መካከል የተነሳው ጦርንት በአስቸኳይ እንዲቆም ለሚቀርቡት ልዩ ልዩ ጥሪዎች ግድየለሽነት  መታየቱን ።
  • የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሀመር ተዋዋይ ወገኖች ተኩስ እንዲያቆሙ እና ወደ ድርድር ሂደት እንዲመለሱ ለማሳመን ኢትዮጵያ  መግባታቸውን ገቡ።
  • በተጫማሪም በመቀሌ ከተማ በደረሰ የአየር ድብደባ አስር ሰዎች  መሞታቸውን ።
  • ይህ ጥቃት የደረሰው የህወሓት ሀይሎች እርቅ እንፈልጋለን ከማለታቸው በኋላ እንደሆነ  
  • የአየር ጥቃቱ የደረሰው እሁድ እለት የትግራይ ባለስልጣናት በአፍሪካ ህብረት ለሚመራው ውይይት ዝግጁ መሆናቸውን መግለጻቸውን በኋላ መሆኑን ።
  • መቀሌ ከተማ ላይ በሁለተኛው ቀን በደረሰ የአየር ድብደባ አስር ሰዎች  መገደላቸውን ።

ሊንክ     https://english.alaraby.co.uk/analysis/ethiopias-return-war-there-truce-horizon

The national

  • የአሜሪካ መንግስት እና ህወሓት መካከል ያለው ጦርነት እየጨመረ መምጣቱ እንዳሳሰባት መግለጿን ለማብራራት የሞከረ ጽሁፍ ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • አሜሪካ መንግስት እና ህወሓት መካከል ያለው ጦርነት ስጋት እንዳሳደረባት መግለፁን ።
  • የአሜሪካ መንግስት ሁለቱም ወገኖች ወደ ሰላም እንዲመለሱ ማሳሰቡን ።
  • የህወሓት ሀይል እና መንግስት ወታደራዊ ጥቃትን በአስቸኳይ እንዲያቆሙ እና በአፍሪካ ህብረት ዲፕሎማሲ በኩል በድርድር እንዲፈቱ ጥሪ እያቀረበች መሆኖን ።
  • በትግራይ ክልል ለሁለተኛ ቀን በቀጠለው የአየር ጥቃት 10 ሰዎች መሞታቸው የሚታወስ ነው ።
  • ይህ ጦርነት ዳግም የተነሳው ከሁለት አመት በኋላ ዳግም መከሰቱን እና በአፍሪካ ኅብረት በሚመራው የሰላም ሂደት ላይ ለመሳተፍ ፈቃደኛ መሆናቸውን ከተናገሩ በኋላ  እንደሆነ ።
  • በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሀመር ከኢትዮጵያ መንግስት ህወሓት እና ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና ከአፍሪካ ህብረት ዲፕሎማቶች ጋር ለሁለት ሳምንታት ሲነጋገሩ መቆየታቸውን ።
  • ጦርነቱ እየጨመረ መሄዱ እያሳሰበን እንደሆነ እና ዳግም ጦርነቱ መነሳቱን እንደሚያወግዙ ሚስተር ፕራይስ መናገራቸውን ነው ።

ሊንክ    www.thenationalnews.com/world/us-news/2022/09/16/us-increasingly-concerned-by-fighting-i

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *