Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ጳጉሜ 4፣ | 2014 ዓ.ም – SEP 9 | 2022

VOA

  • የኦሮሚያ እና የአማራ ብጥብጥ የኢትዮጵያን ጦርነት እንዳያሰፋፋ ስጋት ሆነ የሚል ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ስንበቴ ከተማ በኦነግ ሸኔ ታጣቂዎችና በአማራ ክልል የጸጥታ አካላታ ጋር ውግያ መክፈታቸው
  • በቅርቡ በሸዋ ሮቢትም ተመሣሣይ የጸጥታ ችግሮች ሲፈጠሩ እንደነበር
  • በግጭቱ ከባድ መሣርያዎችም በትኩሱ ልውውጥ እንደተጠቀሙ ጭምር ያነሳል።
  • በተለያዩ ቦታዎች በሚፈጠሩ የኦሮሞና አማራ ብሔር ተወላጆች ግጭት ሁሉ ቦታዎች የኢነግ ሸኔ የሸብር ቡንድ እጅ እንዳለበት መገለጹ

ሊንክ    https://www.voanews.com/a/analysts-oromia-violence-threatens-to-widen-ethiopia-s-war-

France24

  • የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጦርነቱ እየተባባሰ በመምጣቱ ለኢትዮጵያ ትግራይ የሚሰጠው እርዳታ ቆሟል በማለት የህወሓትን የግጭት ቀስቃሽነትን ተግባርን ወደ ጎን የተወ ጽሁፍ ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • ጦርንቱ በሁሉቱም ወገን መጀመሩንና ይህም እርዳታን ለትግራይ ክልል ለማስገባት አስቸጋሪ እንዳደረገው
  • የመጨረሻው የርዳታ ኮንቮይ ከ17 ቀናት በፊት በጓጓኡን መቋረጡ
  • ጦርነቱ በድንበር አካባቢ ተባብሶ እንዳለና በኤርትራ በኩልም የኤርትራ ጦር የአዲግራትን ከተማ በከባድ መሣርያ ማጥቃት መጀመሩን ዲፕሎማቲክ መረጃዎች አሉ መባሉ
  • ግጭቱን መልሶ ለማስቆም የአሜሪካው ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሀማር እንደሚመጡ እንደተነገረና የአውሮፓ ህብረት መልዕክተኛ አኒት ዌበርም ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ እንደሚጠበቁ

ሊንክ – www.france24.com/en/live-news/20220908-aid-halted-to-ethiopia-s-tigray-un-says-as-f

AL MONITOR

  • ግብፅ ኢትዮጵያ ከኡጋንዳ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማደናቀፍ ቆርጣለች ይላል።

የተነሱ ነጥቦች

  • ካይሮ በኡጋንዳና በኢትዮጵያ ጥምረት ላይ በተለይም በአባይ ግድብ ጉዳይ ላይ ጫና ለማድረስ ሁጋንዳ የምግብ ዋስትናን እንድታገኝ ልትረዳት እንደሆነ
  • ግብፅም ሆነች ሱዳን በ2010 የተፈረመውን ስምምነት ውድቅ በማድረግ ግብፅ ወደ ናይል ቤዚን ኢኒሼቲቭ መመለሳቸው።
  • ግብፅ በምግብ ዋስትና ላይ በመተባበር ከኡጋንዳ ጋር በመቀራረብ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጥምረት ለማፍረስ እየሰራች መሆኗ
  • ግብፅ የኡጋንዳና የኢትዮጵያን ጥምረት ለመፍረስ ለዓመታት እንደሠራች።
  • ግብፅ ሽብርተኝነትን እና ሌሎች ወንጀሎችን ለመዋጋት ከኡጋንዳ ጋር የወታደራዊ የመረጃ ትብብር ስምምነትን በ2021 እንዳጠናቀቀች።

ሊንክ  – https://www.al-monitor.com/originals/2022/08/egypt-determined-disrupt-ethiopias-ties-uganda

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *