Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ነሐሴ 21 ፣ | 2014 ዓ.ም – Aug 27 |2022

The Gurdian

  • በትግራይ የልጆች መጫወቻ ስፍራ ላይ በደረሰ የአየር ድብደባ በትንሹ ሰባት ሰዎች መሞታቸውን ነው የሚዘግበው።

የተነሱ ነጥቦች

  • ሰባት ሠዎች ሞተዋል በማለት ከነዚያ መካከልም ሦስቱ ህጽናት እንደሆኑ
  • መንግስት በበኩሉ በእየር ድብደባ እርምጃው ንጹሐንን ዒላማ ያድረገ እንዳልሆነ
  • ባለፉት የውጊያ ወራትም መንግስት በአየር ጥቃት የ56 ሠዎች ሕይወት እንዲያልፍ ማድረጉንና ከነዝያም ህጻናት እንደሚገኙበት የሚሉት ዋና ዋና ነጥቦች ናቸው።

ሊንክ  –  https://www.theguardian.com/world/2022/aug/27/ethiopia-airstrike-hits-playground-in-tigray-

Alarabiya

  • ህወሓት እንዳለው ተመድ “ በትግራይ የህጻናት መዋያ ላይ የተደረገ የኢትዮጵያ አየር ድብደባ እርምጃ”  በማለት እርምጃውን ማውገዙን ነው የጻፈው።

የተነሱነጥቦች

  • እርምጃዉን የተመድ የህጻናት ኤጀንሲ UNICEF እንዳወገዘው
  • መንግስት ንጹሀንን እርምጃ እንደማያደርግና የቡድኑን “ ንጹሀን ሞቱ “ ውንጀላ ተቀባይነት እንደሌለው መግለጹ የሚሉት ዋና ዋና ነጥቦች ናቸው።

ሊንክ  –  https://english.alarabiya.net/News/world/2022/08/27/UN-denounces-airstrike-in-Ethiopia-that-

DW

  • የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኢትዮጵያ መንግስት የተፈጸመውን የአየር እርምጃ  በመዋዕለ ህጻናት ላይ እንደሆነ ማመኑን መግለጹን የሚተነትን ነው።

የተነሱነጥቦች

  • የእርምጃው ሠለባ ሆነዋል በተባለው ከሁልት ህጻናት ጋር የአራት ግለሠቦች ሞትን የተመድ አካል የሆነው UNICEF በጥብቅ ማውገዙን ነው የሚያሳየው።
  • ከዚህ በፊትም የመጀምርያው የጦርነት ፍንዳታማ መንግስት ወታደሩን ወደ ትግራይ በመላክ ትግራይን እንዲያጠቁ በማዘዙ እንደሆነ
  •  አሁንም መንግስት ጦርነቱን እንደ አዲስ በአየር ድብደባ በመታገዝ እንዲስፋፋ አድርጓል የሚል ክሥ እየቀረበ ያለውን በጥሬ በጽሁፉ መቅረቡ የሚሉት ዋና ዋና ነጥቦች ናቸው።

ሊንክ  –   https://www.dw.com/en/un-slams-airstrike-in-ethiopia-that-hit-kindergarten/a-62949431

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *