Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ነሐሴ 20 ፣ | 2014 ዓ.ም – Aug 26 |2022

Reuters

  • በትግራይ ክልል ርዕሰ ከተማ መቀሌ አንድ ሆስፒታል ላይ የአየር ድብደባ ደረሰ ይላል።

  የተነሱነጥቦች

  • የሆስፒታሉን ስም ሳይገለጽ የመከላከያው የአየር እርምጃው 4 ንጹሀን ሰዎችን ህይወት እንዳጠፋ
  • ከሞቱት መካክል ህጻናት መኖራቸው
  • የኢትዮጵያ እንግስትም በህቀሓት ወታደራዊ ጠቀሜታ ያላቸው ቦታዎኦች ላይ ወታደራዊ እርምጃ እንደሚወስድና ለዝያም ህዝቡ ከዚያ አካባቢ እንዲርቅ ማስጠንቀቁ
  • የእርዳታ ሠራተኞችና አንድ የሐይደር ሆስፒታል ሀላፊ ክብሮም ገብረ ሥላሴ የተባለ ግለሠብ ንጹሀን ላይ ያነጣጠረ የአየር ጥቃት እንደሆነ እንደገለጹ

ሊንክ  –  https://www.reuters.com/world/africa/air-strike-hits-capital-ethiopias-northern-tigray-region-

 France24

  • በትግራይ ክልል ጦርነቱ እንደ አዲስ  መቀጠሉን ተከትሎ መንግስት የአየር ጥቃት እድረሠ በሚል ነው የጻፈው

  የተነሱነጥቦች

  • በጽሁፉ የኢትዮጵያ አየር ሀይል የትግራይን ዋና ከተማ መታ መባሉ
  • የህወሓት ቡድን አመራሮችም መንግስት ከዚህን በፊትም ትግራይን በየር እንደሚመታ ሲነግር እንደቆየና አሁን ያን እንዳድረገ መግለጻቸው
  • ይህ እርምጃ ብዙ የተጠበቀው የሚቀለብሥ ነው በሚል በዚህ ጽሁፍ መገለጹ
  • በእርምጃው ምክንያት እጻናትን ጨምሮ ነጹህን መሞታቸው

ሊንክ  –  https://www.france24.com/en/africa/20220826-air-strike-hits-capital-of-ethiopia-s-tigray-

Peace monline

  •   የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ ዶክተር ቴድሮስ አድሀኖም “የተራበውን ኢትዮጵያዊ ቤተሰቤን መርዳት አልቻልኩም” በሚል የሰጠውን ሀሳብ የሚተነትን ነው።

  የተነሱነጥቦች

  • የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ ዶ/ር ቴዎድሮስ ገብረእየሱስ በኢትዮጵያ በትግራይ ክልል ላሉ “የተራቡ” ዘመዶቻቸው ገንዘብ መላክ ባለመቻላቸው ማዘናቸውን መግለጻቸው
  • ይህም በኢትዮጵያ ፌድራል መንግስት ላላፉት በርካታ ወራት በትግራይ ላይ ከበባ በማድረሱ እንደሆነ በግለሠቡ መገለጹ
  • ጦርነቱ አሁን ከመቼውም በላይ ተስፋፍቶና ተጠናክሮ እንዳለ

ሊንክ  – https://www.peacefmonline.com/pages/local/news/202208/472997.php

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *