Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

1 min read

ነሐሴ 17 ፣ | 2014 ዓ.ም – Aug 23 |2022

Garowe Online

  • በትግራይ ክልል  በህወሓት ሲባል የነበረው አሁንም ከበባ አለ የሚል ነው።

  የተነሱm ነጥቦች

  • የዓለማቀፍ ማህበረሠብ እያመነውቢሆንም ግን የኢትዮጵያ መንግስት አሁንም በግትራይ ያደረገውን ከበባ አልከፈተም መባሉ
  • በክልሉ በጦርኑቱ ምክንያት የተቋረጡ አገልጎሎቶች ተመልሠው እንዲጀመሩ
  • የ 72 ዓለማቀፍ ማህበረሠብ አካላት ትብብር ሰብሳቢ የትግራይ ተወላጅ አቶ ያሬድ በርኸ ይህም መስጠቱ

ሊንክ  –  https://www.garoweonline.com/en/world/africa/civil-groups-tigray-region-still-subjected-to-

Reliefweb

  • በጦርነቱ ከፆታዊ ጥቃት የተረፉ ሰዎች በኢትዮጵያ የማይታወቅ መገለል እየደረሠባቸው እንደሆነ የሚተርክ ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • ጦርንቱ የተካሄደባቸው አካባቢዎች በሙሉ ይህ ጥቃት በሴትች ላይ እንደደረሰ
  • በጥቃቱ ወንዶችም ተጠቂ እንደሆኑ
  • የዓለማቀፍ ቀይ መስቀል ማህበሩም በጉዳዩ ላይ እየሠራ መሆኑ

ሊንክ  – https://reliefweb.int/report/ethiopia/survivors-sexual-violence-face-untold-stigma-ethiopia

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *