Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ነሐሴ 6 ፣ | 2014 ዓ.ም – Aug 12 |202

Africa News

  የግብጽና የሱዳን ተቃውሞ ቀጥሎ ያለ ቢሆንም ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ላይ ሀይል ማመንጨት እንደጀመረች ነው የጻፈው።

የተነሱ ነጥቦች

  • ሁለቱ የጽፋሰሱ ሀገራት የህዳሴን ግድብ ውሀው ላይ ያላቸውን ድርሻ እንደሚያጎልባቸው እንደሚያስቡ
  • ገብጽ ለተመድ የጽጥታ ምክር ቤት በጉዳዩ ላይ ደብዳቤ መጻፏ
  • አሁንም ሁለቱ ሀገራት በግድቡ ዙርያ አንድ ስምምነት ላይ እንዲደረሥ እንደሚፈልጉ
  • ይህ ውጥራት ባለበት ባሁኑ ወቅት በአካባቢው / በቀጠናው የአልሽባብ ጥቃት መቀስቀሱ
  • ኢትዮጵያ በግድቡ ላይ  ለመጀምርያ ጊዜ ሀይል ማማንጨት እንደጀመረች

ሊንክ – https://www.africanews.com/2022/08/11/ethiopia-announces-that-second-turbine-in-gerd-is-in-operation/

Al Jazeera

  • ኢትዮጵያ  የአባይ ግድብ  ለሦስተኛ  ጊዜ የውኃ ሙሌት  እንዳጠናቀቀች የሚተነትን ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • ኢትዮጵያ ለሦስተኛ ጊዜ በአባይ ግድብ ላይ የሚገኘውን ግዙፍ ግድብ የውሃ ሙሌት ማጠናቀቋ
  • ኢትዮጵያ የግድቡን ሦስተኛ ሙሌት ማጠናቀቋ ከግብፅ እና ሱዳን ጋር ተጨማሪ ውጥረትን ሊፈጥር  እንድሚችል
  • የከዚያው ጋር ተያይዞም የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በሁለተኛው ተርባይን የኤሌክትሪክ ኃይል ማምረት  መጀመሯ
  • የኢትዮጵያ መንግስት ኢትዮጵያ ግድቡን ለመገንባት ሙሉ መብቷን በተፈጥሮ ያላት እንደሆነ አቋም መያዙ

ሊንክhttps://www.aljazeera.com/news/2022/8/12/ethiopia-says-completes-third-filling-of-mega-dam-reservoir

Al Arabiya

  •  የኢትዮጵያ መንግስት እና የህወሐተ ሀይሎች  “ቀጥታ ግንኙነት” በማድረግ እየተነጋገሩ እንደሆነ የአፍሪካ ህብረት  ሃሙስ እለት ባወጣው መግለጫ ማሳወቁን ነው የጻፈው።

የተነሱ ነጥቦች

  • መንግስት ከህወሐት ጋር ቀጥተኛ ንግግር እንደጀመረ
  • ሁለቱም ወገኖች የ21 ወራት ጦርነትን ለማስቆም ድርድር ሊደረግ እንደሚችል ሲጠቁሙ እንደነበረ ።
  • ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት ድርድሩን እንዲመራ ግፊት ማድረጓ  
  • በሰላማዊ ትግል ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ያደረጉት  የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ሁለቱ ወገኖች እንዲደራደሩ  መፈለጋቸው እንደሚፈልጉ
  •  የአፍሪካ ኅብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዑክ ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ ግጭቱን ለማስቆም ዲፕሎማሲያዊ ግፊት ማድረጋቸው

ሊንክ https://english.alarabiya.net/News/world/2022/08/11/Ethiopia-government-in-direct-engagements-with-Tigray-rebels-AU-

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *