Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ነሐሴ 2 ፣ | 2014 ዓ.ም – Aug 8 |202

Sudan Tribune

በኢትዮጵያ ከ800 በላይ የአልሸባብ ተዋጊዎች መገደላቸውን መረጃ ያጋራ ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • ከተገደሉት መካከል ሶስት የአልሸባብ ከፍተኛ አመራሮች ይገኙበታል ፉአድ መሀመድ ኻላፍን እንደሚገኙበት
  • ከተገደሉት በተጨማሪ አንድ መቶ የሚጠጉ የቡድኑ አባላትም መያዛቸው መገለጹ
  • የሽብር ቡድኑ ይህን የወረራ ሙከራ ያደረገው በኢትዮጵያ ላይ የመጀመርያው እንደሆነ
  • ቡድኑ ሊወረው የሞከረው የአቶ ከተማ አሁን በኢትዮጳያ መከላከያ ሠራዊት ቁጥጥር ሥር መሆኑ
  • የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የሶማሌ ክልል ልዩ ሃይል ጋር በተቀናጀ መልኩ እርምጃ የወሰደ የሽብር ቡድኑ ለሁለተኛ ጊዜ ጥቃት ከፈጸመ  በኋላ እንደሆነ የሚሉት ዋና ዋና ንጥቦች ናቸው።

ሊንክ – https://sudantribune.com/article262470/

All Africa

ኢትዮጵያ  ሱዳን፣ እና በግብፅ በህዳሴው ግድብ ላይ ያደረጉት ውይይት ስኬታማ እንዳሆነ የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ ማመኑን የሚነግር ትንተና ነው ።

የተነሱ ነጥቦች

  • በኢትዮጵያ  ሱዳን፣ እና ግብፅ መካከል በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በሶስቱ ሀገራት መካከል የተካሄደው ድርድር በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁ በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ   እንደተገለጸ
  • የሀዳሴ ግድብ ቀጠናዊ ውህደትን እና ትብብርን ለማሳደግ ትልቅ እድል መሆኑን ገልፆ ሶስቱንም ሀገራት የአፍሪካ ህብረት የመሪውን ድርድር የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች መንግስት በደስታ እንደተቀበለ
  • በግድቡ አሰራር እና አገባብ ላይ ከኢትዮጵያ ህጋዊ የሆነ ስምምነት እንዲደረግላቸውና የተወሰነ መጠን ያለውን ውሃ እንደሚያገኙ ዋስትና እንዲሰጣቸው ሱዳን እና ግብፅ እንደሚፈልጉ
  • የሱዳን መንግስት የራሳቸውን የሀይድሮ ኤሌክትሪክ አባይ ግድቦች ተግባር ለማረጋገጥ እና ወደፊት የጎርፍ መጥለቅለቅን ለማስቆም የግድቡ ስራ ላይ ወቅታዊ መረጃ እንዲሰጣቸው ኢትዮጵያ  መጠየቃቸው

ሊንክ   https://allafrica.com/stories/202208080207.html

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *