Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ሐምሌ 29፣ | 2014 ዓ.ም – Aug 5 |2022

Tamil Guardian

  • የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ላይ እውነታውን ፍለጋ ተልዕኮን አጠናቆ እንደተመለሠ የሚያብራራ ነው።

የተነሱ ነጥቦች

  • የዓለማቀፍ ገለልተኛ የሰብዓዊ መብቶች አጣሪ ልዑካን በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰትና በፎእደራል መንግስት እንዲሁም በአሸባሪው ህወሓት መካከል በሚካሄደው የሠላም ድርድር ዙርያ የሠራው ለዑክ ከኢትዮጵያ መመለሱ
  • አጣሪ አካል ያሉት ይህ ቡድን በኢትዮጵያ ከነበረው ግጭዓለማቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ጥፈቶችና የዓለማቀፍ የስደተኞች ህግ ዙርያ ያለውን እውነታ እንደሚያጣራ

ሊንክ  – https://www.tamilguardian.com/content/un-delegation-returns-human-rights-fact-finding-mission-ethiopia

Garowe Online

  • የኢትዮጵያ የጦር ጄኔራሎች በልሸባብ ጥቃት የተነሣ ቡድኑን ለማጥፋትት አብሮ ለመሥራት ድንበር በመሻገር ሶማሊያ እንዲምገኙ ነው የጻፈው።

የተነሱ ነጥቦች

  • የአልሸባብ አሽባሪ ቡድን ኢትዮጵያ ላይ ጥቃት ከፈጸመ በኋላ የኢትዮጵያ ጦር ከፈተኛ መሪዎች በሶማልያ ድንበር አካባቢዎች ጉብኘት ለማድረግ መሄዳቸው
  • ባይደዋ የገባው የኢትዮጵያ ወታደራዊ ልዑኩ በሁለቱ ሀገራት የጽጥታና ድህንነት ጉዳዮች አብሮ ለመሥራት ምክክር እንደሚያደርጉ

ሊንክ-  https://www.garoweonline.com/en/news/somalia/ethiopian-army-generals-in-somalia-after-cross-border-al-shabaab-attacks

Xinhua

  • የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ እርዳታ ኤጀንሲ ከ20 ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያውያን እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ገለጸ

የተነሱነጥቦች

  • ኦቻ ባወጣው መረጃ ላይ እርዳታ ከሚያስፈልጋቸው ብዙሀኑ መካከል እንድ ሦስተኛ የሚሆኑት ሴቶችና ህጻናት መሆናቸው
  • ቁጥሩ ሊጨምር የቻለው ግጭቶች በመኖራቸው እንደሆነ

ሊንክ-  https://english.news.cn/20220804/b97beec213f9413d96b0da8b00d35415/c.html

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *