Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ሐምሌ 26፣ | 2014 ዓ.ም – Aug 2 |2022

Cpj

  • የኢትዮጵያ ግጭቶች በበዙበት በአሁኑ ወቅት ጋዜጠኞች እንደጠላት እየተቆጠሩ ነው ይላል።

የተነሱ ነጥቦች

  • የዘለቀው የኢትዮጵያ የእርስ በርስ ጦርነት በአፍሪካ ቀንድ ኢትዮጵያ ሀገር የፕሬስ ነፃነትን እያሽቆለቆለ ነው መባሉ !
  • በፌዴራል መንግስት እና በህወሀት መካከል የተፈጠረው ግጭት በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የተሳሳተ እርምጃ የሠላም በሮች እንደተዘጉ
  • የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ኮሚቴ ባደረገው ጥናት ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከኤርትራ ጋር ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ ሀገራት በጋዜጠኞች ላይ እሥራ በማድረስ ኝባት ቀደም መሆኗ

ሊንክ   https://cpj.org/2022/08/journalists-face-growing-hostility-as-ethiopias-civil-war-persists/

All Africa

  • ታደሠ ስሜ መተክክያ በተባለው ግለሠብ የተጻፈ ኢትዮጵያ አስቸኳይ የሽግግር የፍትህ ፖሊሲ ያስፈልጋታል የሚል ጽሁፍ ነው  ።

የተነሱ ነጥቦች

  • ሀገሪቱ የተበታተነ እና ውጤታማ ያልሆነውን የሽግግር የፍትህ አካሄዷን ለማሻሻል አሁንም ዕድል  እንዳላት
  • በዚህ አመት መጀመሪያ ላይ የኢትዮጵያ መንግስት ከ2020 ጀምሮ ለእስር ለተዳረጉ የፖለቲካ ሰዎች እና ተደማጭነት ያላቸው አክቲቪስቶች ምህረት  መስጠቱ
  •  በመንግስት አመራሮች ለተፈጠሩ ችግሮች የምፍትሄ እርምጃዎች በሂደት ይመጣሉ በሚል ማዘግየት መኖሩ

ሊንክ    https://allafrica.com/stories/202208020003.html

  • መንግስት በፍትህ ፖሊሲ ዙርያ ከህግ ባለሙያዎች ጋር የተለያዩ መድረኮችን በመፍጠር ውይይት ማድረግ
  • በተጨማሪም  ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የዋስትና መብቱን ተከልክሏል በእስር ላይ እንዲቆይ መወሰኑ ተገቢ እንዳልሆነ

የተነሱ ነጥቦች

  • የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን በአስቸኳይ እንዲፈቱ እና የተከሰሱበትን ክስ ውድቅ ማድረግ እንዳለበት ሲል CPJ  መጠየቁ
  • አቃቤ ህግ ተመስገንን ከእስር ቤት ማቆየት አስፈላጊ በመሆኑ በፅሁፉ “የሐሰት ወሬዎችን” እና “ምስጢሮችን እያወጣ” መቀጠል እንደማይችል መግለጹ

ሊንክ    https://allafrica.com/stories/202208020028.html

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *