Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

የካቲት 18| Feb 24, 2024

Agenzia Nova

የመረጃው እንድምታ

   በዝቋላ ገዳም የሚገኙ አራት የኦርቶዶክስ  እምነት አባቶች ላይ የሸኔ ቡድን እንደገደላቸው የሚያሳይ ጽሁፍ ነው ።

ሊንክ    https://www.agenzianova.com/en/news/Ethiopia-four-Orthodox-priests-killed-by-Oromo-rebels-in-the-Zequala-monastery/

JURIST – Legal News

 የመረጃው እንድምታ

የሮይተርስ ምርመራ እንደሚያመላክትው የኢትዮጵያ ሚስጥራዊ ኮሚቴ የኦሮሞን ታጣቂ ቡድን ለማፈን የሰብአዊ መብት ጥሰት እየፈፀመ እንደሆነ የሚያመላክት ትንተና ነው

   ሊንክ   https://www.jurist.org/news/2024/02/ethiopia-secret-committee-violating-human-rights-in-suppressing-oromo-insurgency-group-reuters-investigation/

 Amnesty International

   የመረጃው እንድምታ

   በአማራ ክልል ከህግ አግባብ ውጭ የሚፈጸሙ ግድያዎች ይቁም፣ ወንጀለኞች ለፍርድ ይቅረቡ የሚል ጽሁፍ ነው

      ሊንክ   https://www.amnesty.org/en/latest/news/2024/02/ethiopia-end-extrajudicial-executions-in-amhara-region-bring-perpetrators-to-justice/

  France 24

    የመረጃው አንድምታ

    የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ስብሰባ ወቅት ፈረንሳዊው ጋዜጠኛ በኢትዮጵያ በቁጥጥር ስር መዋሉን የሚያሳይ ጽሁፍ ነው ።

ሊንክ   https://www.france24.com/en/africa/20240226-french-journalist-covering-african-union-summit-detained-in-ethiopia

  Cpj

 የመረጃው አንድምታ

ፈረንሳዊው ጋዜጠኛ አንትዋን ጋሊንዶ ኢትዮጵያ ውስጥ እንደታሰረ እና ይህ ጋዜጠኛ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ መፍታት  አለበት ሲል የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ኮሚቴ  ማሰታወቁን የሚጠቁም ጽሁፍ ነው ።

ሊንክ   https://cpj.org/2024/02/french-journalist-antoine-galindo-detained-in-ethiopia/

  በተጨማሪ ብዙ ሚዲያዎች የፈረንሳዊው ጋዜጠኛ መታሰርን በብዛት አጀንዳ በማድረግ ማንሳታቸውን እና የማስፋፋት ሁኔታዎች እንደሚያሳይ ነው ።

Barrons   https://www.barrons.com/news/french-journalist-detained-in-ethiopia-employer-a66c6188

The East African  https://www.theeastafrican.co.ke/tea/rest-of-africa/ethiopia-detains-french-reporter-galindo-amid-au-summit-coverage-4537412

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *