Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ሐምሌ 11፣ | 2014 ዓ.ም – July 18 |2022

Sudan Tribune

ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር የሚያዋስነውን ድንበር እንደገና መክፈቷን ማሳወቋን ነው የጻፈው።

በዘገባው የተነሱ ነጥቦች

  • ሱዳን ኢትዮጵያ የወሰደችውን ምስጢራዊ የግንባታ እርምጃዎች በመጥቀስ ከኢትዮጵያ ጋር ያለው የድንበር ማቋረጫ እንደገና መከፈቱን በትላንትናው እለት ማሳወቋ ።
  • የአልበሽር መንግስት ከተደመሰሰ በኋላ በሱዳን እና በኢትዮጵያ መካከል ያለው ግንኙነት በአማራ ታጣቂዎች ድንበር ተሻጋሪ ሆኖ መቆየቱን ማሳወቅ መቻሉ
  • በዚህ መሰረት የሱዳን ባለስልጣናት ስልታዊ መሻገሪያውን ብዙ ጊዜ ዘግተው መክፈታቸው
  • የሱዳን ጦር ቃል አቀባይ በትላንትናው እለት በሰጠው መግለጫ በሉዓላዊው ምክር ቤት መሪ የሚመራው የፀጥታው እና የመከላከያ ምክር ቤት ቴክኒካል ኮሚቴ ትላንትና ሀምሌ 17 ጀምሮ የጋላባትን ማቋረጫ ቦታ ለመክፈት መወሰኑ
  • ብርጋዴር ነቢል አብደላህ አሊ የድንበር ውዝግቡን ለመፍታት በሁለቱ ሀገራት መሪዎች መካከል የተደረገውን ውይይት መጠቁማቸውን ዘግቧል ።

ለተጨማሪ መረጃ ሊንኩን ይጭኑ

ሊንክ https://sudantribune.com/article261620/

Al-monitor

በህዳሴ ግድቡ ጉዳይ የድርድሩ ጉዳይ አለመሳካቱ እየታየ ባለበት ጊዜ ኢትዮጵያ ሶሥተኛውን የግድቡን የውሀ ሙሌት ቀጥላለች በማለት ግብጽ ክሥ እያቀረበች መሆኗን ነው የሚተርከው።

በዘገባው የተነሱ ነጥቦች

  • ይህንን ከሥና ወቀሳን ግብጽ ነሁሉም ሚዲያዎቿ እያስተጋባች እንደሆነ፣
  • ኢትዮጵያ 88 በመቶውን የግድቡን ግንባታ እንዳጠናቀቀች አሳውቃ እንደነበር ይህም ግድቡ ወደ ማለቁ መሆኑን፣
  • የውሀ ሙሌቱም እየተከናወነ መሆኑን በሳታላዪት ምስሎች እረጋግጫለሁ መለቷ፣
  • በተደጋጋሚ አልሳካ ያለው የሶስቱ የተፋሰሱ ሀገራት ስምምነትም አልሳካ ያለውም በኢትዮጵያ እምቢተኝነት እንደሆነ የግብጽ የቀድሞ የግብጽ የውጭ ጉድይ ሚኒስትር መናገራቸውን።
    ለተጨማሪ መረጃ ሊንኩን ይጭኑ

ሊንክ https://www.al-monitor.com/originals/2022/07/negotiations-falter-ethiopia-begins-third-stage-filling-controversial-dam

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *