Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

1 min read

ህዳር 3፣ 2016 | Nov 13, 2023

Business Ghana

የመረጃው እንድምታ

የኢትዮጵያ መንግስት እና የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (OLA) በኢጋድ ሸምጋይነት በታንዛኒያ እየተወያዩ እንደሆነ አና ንግግሮቹ  የአማጺው ቡድን ከፍተኛ አመራር ኩምሳ ድሪባ የተካተተበት እንደሆነ የሚያብራራ ነው።

ሊንክ   –  https://www.businessghana.com/site/news/politics/296995/Oromo-rebels-and-Ethiopian-officials-hold-talks-sources

Nation Africa

የመረጃው እንድምታ

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ዝናብ ስለነበር ግድቦች በመሙላታቸው ለኬንያ የምታቀርበውን ርካሽ የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ሃይል በእጥፍ ለማሳደግ ማቀዷን የሚተነትን ነው።

ሊንክ    https://nation.africa/kenya/business/ethiopia-plans-to-double-power-supplies-to-kenya-4431376

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *