Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

1 min read

ጥቅምት  20 | oct 31, 2023

VOA News

የመረጃው እንድምታ

መንግስት በአማራ ክልል እየወሰደው ያለው እርምጃ ብዙ ሰዎች እየሞቱ እንደሆነ እና መንግስት ለዚህ ግጭት እና  ሞተ ተጠያቄ እንደሆነ በመግለጽ አሁን ላይ ላለው ግጭት መንግስት ምንም አይነት ምላሽ አለመስጠቱን የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ማስታወቁን የሚገልጽ ዋና ዋና ነጥቦች ናቸው ።

  ሊንክ    https://www.voanews.com/a/conflict-in-ethiopia-s-amhara-region-kills-dozens-rights-body-says/7333069.html

 Amnesty International

 የመረጃው እንድምታ

አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባወጣው መግለጫ ላይ የሜታ ድርጅት በትግርይ ክልል በተፈጠረው ግጭት ማህበረሰብ ላይ ለደረሰው በደል አስተዋፅዖ እንዳደረገ እና የሜታ የንግድ ሞዴል እና የይዘት-መቅረጽ ስልተ ቀመሮች በመሠረታዊነት ካልተሻሻሉ  እንደነዚህ አይነት ጉዳቶች እንዳይደገሙ ማስጠንቀቁን የሚያሳይ ዋና ዋና ነጥቦች ናቸው ።

 ሊንክ    https://www.amnesty.org/en/latest/news/2023/10/meta-failure-contributed-to-abuses-against-tigray-ethiopia/

Reuters

የመረጃ እንድምታ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ባወጣው አዲስ ዘገባ ላይ በአማራ ክልል እና በትግራይ ክልል ሰላማዊ ዜጎች የተገደሉባቸውን በርካታ ክስተቶች መሆናቸው የሚገልጽ ዋና ዋና ነጥቦች ናቸው ።

ሊንክ   https://www.reuters.com/world/africa/conflict-ethiopias-amhara-kills-dozens-rights-body-says-2023-10-30/

 The East African

የመረጃው እንድምታ

የኢሰመጉ በመግለጫ ላይ ባወጣው መሰረት በአማራ ክልል የተፈጠረውን ግጭት መንግስት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሰላማዊ መንገዶችን መምረጥ እንዳለበት እና ንጹሃን ላይ ያለውን የመብት ጥሰቶች እንዲያስተካክል ስራ መስራት እንዳለበት የሚያሳይ ዋና ዋና ነጥቦች ናቸው ።

ሊንክ   https://www.theeastafrican.co.ke/tea/rest-of-africa/ethiopia-s-rights-body-calls-for-resolution-of-conflict-4418918

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *