Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

ጥቅምት 9 -2016 | Oct 20, 2023

 Bloomberg

የመረጃው እንድምታ    

ጅቡቲ፣ ኤርትራ እና ሶማሊያ የኢትዮጵያን የቀይ ባህር ወደብ ቀጥታ የማግኘት ጥያቄ ውድቅ እንዳደረጉ ጠቅሶ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ግን የባህር ተደራሽነት ወደብ ለሌላቸው ሀገራቸው እንደ ስትራቴጂካዊ አላማ እንደሚመለከቱት የሚያብራራ ነው።

ሊንክ   –  https://www.bloomberg.com/news/articles/2023-10-19/djibouti-latest-nation-to-reject-ethiopia-s-red-sea-access-plea

SHINE

የመረጃው እንድምታ    

በቻይና የሻንጋይ ፓርቲ ፀሐፊ ቼን ጂንግ እና የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አሊ ያደረጉትን ስብሰባ የተመለከተ  ነው። ቼን የጠቅላይ ሚኒስትሩን የሻንጋይ ጉብኝት በደስታ የተቀበሉ ሲሆን ከተማዋ በሁለቱ ሀገራት መካከል ተግባራዊ ትብብርን ለማሳደግ ፍቃደኛ መሆኗን በማንሳት ኢትዮ-ቻይና ግንኙነት አስፈላጊነት ፣ ኢኮኖሚያዊ እና የንግድ ትብብርን ለማሳደግ ያለውን እንድምታ የሚያሳይ እንደሆነ የሚተነትን ነው።

ሊንክ   https://www.shine.cn/news/metro/2310208012/

The East African

የመረጃው እንድምታ    

የተባበሩት መንግስታት የዓለም የምግብ ፕሮግራም (WFP) በኢትዮጵያ ለተከሰተው ሰብዓዊ ቀውስ ምላሽ ለመስጠት እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ 219 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ እጥረት አጋጥሞታል የሚል ነው።

ሊንክ   https://www.theeastafrican.co.ke/tea/rest-of-africa/wfp-urges-more-funding-for-ethiopia-humanitarian-needs-4408118

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *