Ethiopian Truth Media

The Enemy Of Truth Is Blind Acceptance.

ኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በዓለማቀፍ ሚድያዎች የወጡ የተመረጡ ዘገባዎች

መስከረም 27 /2017 ዓ.ም Oct 7 2024

Tvbrics

ኢትዮጵያ በ BRICS አባልነት የንግድና ኢኮኖሚ ግንኙነቷን አጠናክራ ልትቀጥል እንደሆነ ስለመግለቱስ የሚያብራራ ነው።

ዋና ዋና ነጥቦች

  • ኢትዮጵያ በቅርብ የ BRICS አባልነቷ የንግድና ኢኮኖሚ ግንኙነትን ለማጠናከር እንደምትሰራ
  • ከሩሲያ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማሻሻል ልዩ የጋራ ትኩረት እንደሚሰጡ
  • የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ እና የንግድ ልውውጥን ለመጨመር ትልቅ ዕቅዶች
  • ኢትዮጵያ ለአዲሱ ልማት ባንክ የበኩሏን አስተዋጽኦ ለማበርከት እና የBRICSን አጠቃላይ አጀንዳ ለመደገፍ ያደረገችው ቁርጠኝነት
  • በካዛን ፣ ሩሲያ ለሚደረገው የBRICS ስብሰባ በጉጉት እንደሚጠብቅ

ሊንክ https://tvbrics.com/en/news/ethiopia-to-strengthen-trade-and-economic-relations-through-brics-membership/

Bloomberg

 የኢትዮጵያ ፓርላማ አቶ ታዬ አጽቀ ሥላሴን የሀገሪቱ አዲስ ፕሬዝዳንት አድርጎ እንደመረጠ መናገሩን የሚያነሳ ነው።

ዋና ዋና ነጥቦች

  • የኢትዮጵያ ፓርላማ ሣህለወርቅ ዘውዴን በመተካት አቶ ታዬ አፅቀ ሥላሴን በፕሬዝዳንትነት መምረጡ
  • የቀድሞው ፕሬዝደንት በሳምንቱ መጨረሻ ላይ በፃፉት ልኡክ ጽሁፍ ላይ ቅሬታቸውን ገልጸዋል፣ ይህም ያልተጠበቀ ድምጽ እንዲሰጥ መደረጉ
  • ከሹመቱ በኋላም የቀድሞው ፕሬዝዳንት የሀገሪቱን ህገ መንግስት ለአቶ ታዬ አስረክበው ለፓርላማ አባላት ንግግር ሳያደርጉ ፓርላማውን መልቃቀቸው

ሊንክ   https://www.bloomberg.com/news/articles/2024-10-07/ethiopia-lawmakers-vote-taye-as-new-president-in-surprise-move

About Post Author

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *